“በዓለ ጥምቀቱ የሰላም፣ የፍቅር እንዲሆንልን ምኞቴ ነው፤ እንኳን አደረሳችሁ!!!” - ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ

Abune Petros Source: Courtesy of MAC
ብፁዕ አቡነ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን - በአውስትራሊያና ኒውዚላንድ አኅጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፤ የበዓለ ጥምቀት መንፈሳዊ መልዕክታቸውን ለእምነቱ ተከታዮች ያስተላልፋሉ። በአውስትራሊያ ደርሶ ያለውን የእሳት አደጋ አስመልክተውም ኢትዮጵያውያን በያሉበት የልገሳ እጆቻቸውን እንዲዘረጉ ጥሪ ያቀርባሉ።
Share




