SKIP TO MAIN CONTENT

በሕዳሴ ግድብ ዙሪያ ከኢትዮጵያና የግብፅ ሚዲያዎች ሚዛን የሚደፋው ማነው? ለምን?

Ethiopian journalists on the international media coverage of GERD
Elias Meseret (L), Girum Chala (T-R) and Dawit Begashaw (B-R) Source: Supplied

ተቀማጭነታቸው አዲስ አበባ የሆነ የዓለም አቀፍ ብዙሃን መገኛኛ ተወካይ ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች፤ ግሩም ጫላ (China Global Television Network) ፣ ኤልያስ መሠረት (Associated Press) ፣ ዳዊት በጋሻው (Al-Ain News) እና ስለሺ ተሰማ (Anadolu News Agency) የሕዳሴ ግድብን አስመልክቶ የኢትዮጵያና የግብፅ ሚዲያ ሽፋኖችን ነቅሰው ያነፃፅራሉ።


Published

By Demeke Kebede

Source: SBS


Skip to podcast episode content

ተቀማጭነታቸው አዲስ አበባ የሆነ የዓለም አቀፍ ብዙሃን መገኛኛ ተወካይ ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች፤ ግሩም ጫላ (China Global Television Network) ፣ ኤልያስ መሠረት (Associated Press) ፣ ዳዊት በጋሻው (Al-Ain News) እና ስለሺ ተሰማ (Anadolu News Agency) የሕዳሴ ግድብን አስመልክቶ የኢትዮጵያና የግብፅ ሚዲያ ሽፋኖችን ነቅሰው ያነፃፅራሉ።


አንኳሮች


 

  • የዓለም አቀፍ ብዙኅን መገናኛ የዜና ወኪሎች አገርኛና ዓለም አቀፍ ሙያዊ አተያዮች
  • የዓባይ ወንዝና ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ፕሮጄክት
  • የሚዲያ ሙያዊ ክህሎት ምዘና

የሕዳሴ ግድብ ግንባታ ግዘፍ እየነሳ ከመጣ ወዲህ በኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን መካከል የፖለቲካ፣ የዲፕሎማሲና ሕዝብ ግንኙነት አየር ወበቅ የተመላው ሆኗል።

የመልዕክቶቻቸው ስልና ሙርድነት ግና እንደሚጠቀሙባቸው የብዙኃን መገናኛ፣ የመንግሥታቱ አጀንዳ ቀራጭነት አቅምና የብዕር ዘንገኞቻቸው የቀለም ጠብታዎች ሚዛኑ ከፍና ዝቅ ይላል።

ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞቹ የአገራቱን የሕዳሴ ግድብ የሚዲያ አዘጋገቦች ይመዝናሉ። 


 


Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now