በሕዳሴ ግድብ ዙሪያ ከኢትዮጵያና የግብፅ ሚዲያዎች ሚዛን የሚደፋው ማነው? ለምን?

Ethiopian journalists on the international media coverage of GERD

Elias Meseret (L), Girum Chala (T-R) and Dawit Begashaw (B-R) Source: Supplied

ተቀማጭነታቸው አዲስ አበባ የሆነ የዓለም አቀፍ ብዙሃን መገኛኛ ተወካይ ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች፤ ግሩም ጫላ (China Global Television Network) ፣ ኤልያስ መሠረት (Associated Press) ፣ ዳዊት በጋሻው (Al-Ain News) እና ስለሺ ተሰማ (Anadolu News Agency) የሕዳሴ ግድብን አስመልክቶ የኢትዮጵያና የግብፅ ሚዲያ ሽፋኖችን ነቅሰው ያነፃፅራሉ።


አንኳሮች


 

  • የዓለም አቀፍ ብዙኅን መገናኛ የዜና ወኪሎች አገርኛና ዓለም አቀፍ ሙያዊ አተያዮች
  • የዓባይ ወንዝና ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ፕሮጄክት
  • የሚዲያ ሙያዊ ክህሎት ምዘና
የሕዳሴ ግድብ ግንባታ ግዘፍ እየነሳ ከመጣ ወዲህ በኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን መካከል የፖለቲካ፣ የዲፕሎማሲና ሕዝብ ግንኙነት አየር ወበቅ የተመላው ሆኗል።

የመልዕክቶቻቸው ስልና ሙርድነት ግና እንደሚጠቀሙባቸው የብዙኃን መገናኛ፣ የመንግሥታቱ አጀንዳ ቀራጭነት አቅምና የብዕር ዘንገኞቻቸው የቀለም ጠብታዎች ሚዛኑ ከፍና ዝቅ ይላል።

ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞቹ የአገራቱን የሕዳሴ ግድብ የሚዲያ አዘጋገቦች ይመዝናሉ። 


 


Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service