በሜልበርን - ቪክቶሪያ እና በፐርዝ - በምዕራብ አውስትራሊያ ከተሞች ነዋሪ የሆኑ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላት አዲሱን የ2015 ዘመን መለወጫ በአዳራሾ ታድመው አሳልፈዋል። በሜልበርን በተካሔደው የዘመን መለወጫ የምሽት ዝግጅት ላይ በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር ፀጋአብ ክበበው ተገኝተዋል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
Updated
By Elias Gudisa
Source: SBS
Share this with family and friends

