ኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን ሜልበርን ከተማን ጨምሮ በአብዛኛዎቹ ዋና ዋና የአውስትራሊያ ከተሞች የከተራ በዓልን ቅዳሜ ዕለት፤ በዓለ ጥምቀትን በዕለተ እሑድ በድምቀት አክብረው አሳልፈዋል። በዓለ ጥምቀት በመጪው እሑድ በሲድኒ ከተማ ተከብሮ ይውላል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Elias Gudissa
Source: SBS
Share this with family and friends

