Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

የኢትዮጵያውያን ሴቶች ፖለቲካዊ ተሣትፎና የአመራር ሚና

Ethiopian women in politics

Selamawit Medhine (L-T), Zebiba Ibrahim (L-B), Mieraf Yimer (c), and Nancy Wudneh (R) Source: Supplied

ወ/ት ናንሲ ውድነህ - የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) የሴቶች ተጠሪና የብሔራዊ ሥራ አስፈጻሚ አባል፤ ወ/ት ምዕራፍ ይመር - የኢትዮጵያ አገር አቀፍ ንቅናቄ ሥራ አስፈጻሚ አባል፤ ወ/ት ዘቢባ ኢብራሂም - የባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ - የምርጫ ጉዳይ ኃላፊና ወ/ት ሰላማዊት መድኅኔ - የብሔራዊ ባይቶ ዓባይ ትግራይ (ባይቶና ትግራይ) ጽሕፈት ቤት ኃላፊ፤ ሴቶች በኢትዮጵያ ስላላቸው ፖለቲካዊ ተሣትፎና የአመራር ሚና ይናገራሉ።


Published

By Stringer

Source: SBS



Share this with family and friends


ወ/ት ናንሲ ውድነህ - የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) የሴቶች ተጠሪና የብሔራዊ ሥራ አስፈጻሚ አባል፤ ወ/ት ምዕራፍ ይመር - የኢትዮጵያ አገር አቀፍ ንቅናቄ ሥራ አስፈጻሚ አባል፤ ወ/ት ዘቢባ ኢብራሂም - የባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ - የምርጫ ጉዳይ ኃላፊና ወ/ት ሰላማዊት መድኅኔ - የብሔራዊ ባይቶ ዓባይ ትግራይ (ባይቶና ትግራይ) ጽሕፈት ቤት ኃላፊ፤ ሴቶች በኢትዮጵያ ስላላቸው ፖለቲካዊ ተሣትፎና የአመራር ሚና ይናገራሉ።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now