የኢትዮጵያውያን ሴቶች ፖለቲካዊ ተሣትፎና የአመራር ሚና

Ethiopian women in politics

Selamawit Medhine (L-T), Zebiba Ibrahim (L-B), Mieraf Yimer (c), and Nancy Wudneh (R) Source: Supplied

ወ/ት ናንሲ ውድነህ - የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) የሴቶች ተጠሪና የብሔራዊ ሥራ አስፈጻሚ አባል፤ ወ/ት ምዕራፍ ይመር - የኢትዮጵያ አገር አቀፍ ንቅናቄ ሥራ አስፈጻሚ አባል፤ ወ/ት ዘቢባ ኢብራሂም - የባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ - የምርጫ ጉዳይ ኃላፊና ወ/ት ሰላማዊት መድኅኔ - የብሔራዊ ባይቶ ዓባይ ትግራይ (ባይቶና ትግራይ) ጽሕፈት ቤት ኃላፊ፤ ሴቶች በኢትዮጵያ ስላላቸው ፖለቲካዊ ተሣትፎና የአመራር ሚና ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now