ወ/ት ናንሲ ውድነህ - የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) የሴቶች ተጠሪና የብሔራዊ ሥራ አስፈጻሚ አባል፤ ወ/ት ምዕራፍ ይመር - የኢትዮጵያ አገር አቀፍ ንቅናቄ ሥራ አስፈጻሚ አባል፤ ወ/ት ዘቢባ ኢብራሂም - የባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ - የምርጫ ጉዳይ ኃላፊና ወ/ት ሰላማዊት መድኅኔ - የብሔራዊ ባይቶ ዓባይ ትግራይ (ባይቶና ትግራይ) ጽሕፈት ቤት ኃላፊ፤ ሴቶች በኢትዮጵያ ስላላቸው ፖለቲካዊ ተሣትፎና የአመራር ሚና ይናገራሉ።
Share






