የኢዜማ የድጋፍ ማኅበር በሜልበርን ሊቋቋም ነው

EZEMA Support Group

Nebiyu Melaku (L), Shibabaw Assefa (C), and Wondmagegnehu Addis (R) Source: Courtesy of NM, SA, and WAA

አቶ ነቢዩ መላኩ፣ አቶ ሺባባው አሰፋና አቶ ወንድምአገኘሁ አዲስ፤ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ - ፍትሕ (ኢዜማ) በሜልበርን የድጋፍ ማኅበር ጊዜያዊ አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት፤ ስለ ድጋፍ ማኅበር የማቋቋሙ ዓላማና አስፈላጊነት ያስረዳሉ። የድጋፍ ማኅበሩን ሜልበርን ውስጥ ለማቋቋም የታሰበውም እሑድ ኖቬምበር 24, 2019 ነው።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now