Nebiyu Melaku (L), Shibabaw Assefa (C), and Wondmagegnehu Addis (R) Source: Courtesy of NM, SA, and WAAአቶ ነቢዩ መላኩ፣ አቶ ሺባባው አሰፋና አቶ ወንድምአገኘሁ አዲስ፤ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ - ፍትሕ (ኢዜማ) በሜልበርን የድጋፍ ማኅበር ጊዜያዊ አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት፤ ስለ ድጋፍ ማኅበር የማቋቋሙ ዓላማና አስፈላጊነት ያስረዳሉ። የድጋፍ ማኅበሩን ሜልበርን ውስጥ ለማቋቋም የታሰበውም እሑድ ኖቬምበር 24, 2019 ነው።
Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Skip to podcast episode content
Share this with family and friends
አቶ ነቢዩ መላኩ፣ አቶ ሺባባው አሰፋና አቶ ወንድምአገኘሁ አዲስ፤ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ - ፍትሕ (ኢዜማ) በሜልበርን የድጋፍ ማኅበር ጊዜያዊ አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት፤ ስለ ድጋፍ ማኅበር የማቋቋሙ ዓላማና አስፈላጊነት ያስረዳሉ። የድጋፍ ማኅበሩን ሜልበርን ውስጥ ለማቋቋም የታሰበውም እሑድ ኖቬምበር 24, 2019 ነው።