ከደኣማት እስከ ዐቢይ፤ የደኣማትና አክሱም ሥርወ መንግሥታት ውርርስ

From Da'amat to Abiy: Kingdoms of Da'amat and Axum

Prof Lapiso Getahun Delebo Source: Lapiso G Delebo

የኢትዮጵያ ታሪክ ተመራማሪ ፕሮፌሰር ላፒሶ ጌታሁን ዴሌቦ፤ በኤርትራና ትግራይ መካከል የቆመው የደኣማት ሥርወ መንግሥት ስልጣኔ እንደምን ለአክሱም ሥርወ መንግሥት የስልጣኔ መሠረትና ተወራራሽነት እንደበቃ፣ ለኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት መነሻና መድረሻ እንደሆነ፤ ሲልም የታሪኩ ሰንሰለት ሳይበጠስ እስከ የካቲት 66ቱ የሪፐብሊክ ምስረታ እንደዘለቀ ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now