ከደአማት እስከ ዐቢይ፤ አፄ ዮሐንስ አራተኛ23:01Emperor Yohannes IV Source: Gettyኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (24.1MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የኢትዮጵያ ታሪክ ተመራማሪ ዶ/ር ተክለሃይማኖት ገብረሰላሴ፤ አፄ ዮሐንስ አራተኛ በአገዛዝ ዘመናቸው ለኢትዮጵያ አንድነት ስላበረከቱት ንጉሠ ነገሥታዊ አስተዋጽኦዎቻቸው፣ ነፍጥና ሃይማኖት፣ ለአገር ሉዓላዊነት ስለ ከፈሉት የሕይወት መስዋዕትነት፣ በታሪክ ተገቢውን ሥፍራ ማግኘትና አለማግኘት አንስተው ይናገራሉ። “አፄ ዮሐንስ በኢትዮጵያ ታሪክ ተገቢውን ሥፍራ ያገኙ አይመስለኝም” ሲሉም ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።አንኳሮች ንግሥና - ከካሣ ምርጫ ወደ አፄ ዮሐንስ አራተኛአንዲት ኢትዮጵያ - የአፄ ዮሐንስ 17 የአገዛዝ ዓመታትመስዋዕትነት - የጦር ሜዳ ውሎና ህልፈተ ሕይወትShareLatest podcast episodes"ኢትዮጵያ ውስጥ የሁሉንም ክልልሎች ይሁንታ ለማግኘትና ዲሞክራሲም ሥር እንዲሰድ ለማድረግ ፕሬዚደንታዊ ሥርዓት ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የዳያስፖራ ማኅበረሰብ ውስጥ የሚታየው የሀገር ቤት ነፀብራቅ ነው፤ ሀገር ቤት ያለው ሁኔታ እየሰከነ ሲሄድ የዳያስፖራውም እንደዚያ ይሆናል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የኢኮኖሚ ዕድገት ኢትዮጵያዊነት እንዲለመልም ያደርጋል፤ ሕዝብ ኢትዮጵያዊነት የሚያስገኘውን ጥቅም እንዲያውቅ ማድረግ ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም2018 - አዲስ ዓመት፣ አውደ ዓመት፣ ዕንቁጣጣሽ