ከደአማት እስከ ዐቢይ፤ አፄ ዮሐንስ አራተኛ

Emperor Yohannes IV

Emperor Yohannes IV Source: Getty

የኢትዮጵያ ታሪክ ተመራማሪ ዶ/ር ተክለሃይማኖት ገብረሰላሴ፤ አፄ ዮሐንስ አራተኛ በአገዛዝ ዘመናቸው ለኢትዮጵያ አንድነት ስላበረከቱት ንጉሠ ነገሥታዊ አስተዋጽኦዎቻቸው፣ ነፍጥና ሃይማኖት፣ ለአገር ሉዓላዊነት ስለ ከፈሉት የሕይወት መስዋዕትነት፣ በታሪክ ተገቢውን ሥፍራ ማግኘትና አለማግኘት አንስተው ይናገራሉ። “አፄ ዮሐንስ በኢትዮጵያ ታሪክ ተገቢውን ሥፍራ ያገኙ አይመስለኝም” ሲሉም ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።


አንኳሮች


 

  • ንግሥና - ከካሣ ምርጫ ወደ አፄ ዮሐንስ አራተኛ
  • አንዲት ኢትዮጵያ - የአፄ ዮሐንስ 17 የአገዛዝ ዓመታት
  • መስዋዕትነት - የጦር ሜዳ ውሎና ህልፈተ ሕይወት

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service