ከደአማት እስከ ዐቢይ፤ አፄ ዮሐንስ አራተኛ

Emperor Yohannes IV

Emperor Yohannes IV Source: Getty

የኢትዮጵያ ታሪክ ተመራማሪ ዶ/ር ተክለሃይማኖት ገብረሰላሴ፤ አፄ ዮሐንስ አራተኛ በአገዛዝ ዘመናቸው ለኢትዮጵያ አንድነት ስላበረከቱት ንጉሠ ነገሥታዊ አስተዋጽኦዎቻቸው፣ ነፍጥና ሃይማኖት፣ ለአገር ሉዓላዊነት ስለ ከፈሉት የሕይወት መስዋዕትነት፣ በታሪክ ተገቢውን ሥፍራ ማግኘትና አለማግኘት አንስተው ይናገራሉ። “አፄ ዮሐንስ በኢትዮጵያ ታሪክ ተገቢውን ሥፍራ ያገኙ አይመስለኝም” ሲሉም ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።


አንኳሮች


 

  • ንግሥና - ከካሣ ምርጫ ወደ አፄ ዮሐንስ አራተኛ
  • አንዲት ኢትዮጵያ - የአፄ ዮሐንስ 17 የአገዛዝ ዓመታት
  • መስዋዕትነት - የጦር ሜዳ ውሎና ህልፈተ ሕይወት

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now