የኢትዮጵያ ታሪክ ተመራማሪ ዶ/ር ተክለሃይማኖት ገብረሰላሴ፤ አፄ ዮሐንስ አራተኛ በአገዛዝ ዘመናቸው ለኢትዮጵያ አንድነት ስላበረከቱት ንጉሠ ነገሥታዊ አስተዋጽኦዎቻቸው፣ ነፍጥና ሃይማኖት፣ ለአገር ሉዓላዊነት ስለ ከፈሉት የሕይወት መስዋዕትነት፣ በታሪክ ተገቢውን ሥፍራ ማግኘትና አለማግኘት አንስተው ይናገራሉ። “አፄ ዮሐንስ በኢትዮጵያ ታሪክ ተገቢውን ሥፍራ ያገኙ አይመስለኝም” ሲሉም ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።
አንኳሮች
- ንግሥና - ከካሣ ምርጫ ወደ አፄ ዮሐንስ አራተኛ
- አንዲት ኢትዮጵያ - የአፄ ዮሐንስ 17 የአገዛዝ ዓመታት
- መስዋዕትነት - የጦር ሜዳ ውሎና ህልፈተ ሕይወት
Share






