SKIP TO MAIN CONTENT

ኮቪድ - 19 የምርጫ ደንቃራ ሆኖ ኢትዮጵያ ውስጥ የፖለቲካ ሥልጣን ክፍተት ወይም ሕገ መንግሥታዊ ቀውስ ይፈጥር ይሆን?

Homeland Current Affairs 0105
Source: Courtesy of FBC

በኮሮናቫይረስ ሳቢያ አገር አቀፍ ምርጫ ለማካሄድ አስቸጋሪ በመሆኑ መንግሥት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትን መበተን፣ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጅ፣ ሕገ መንግሥትን ማሻሻልና የሕገ መንግሥት ትርጓሜ መጠየቅ የሚሉ አራት የመፍትሔ አማራጮችን አቀረቦ ተቃዋሚ ድርጅቶችን ያካተተ ክርክር ተካሂዶባቸዋል። የተለያዩ አተያዮች ተስተጋብተዋል። አገርኛ ታዛቢዎችም ጥቂቶች አጋጣሚውን ለአቋራጭ የስልጣን መቆናጠጫነት ሲከጅሉ፤ ሌሎች አገርን በዲሞክራሲያዊ ሥርዓት መሠረት ላይ ለመገንባት ኢትዮጵያን ከገጠማት ፖለቲካዊ ፈተና ለማውጣት የሚበጅ ብልሃት ለማፈላለግ ጭንቀትና ጥበት ሲሰማቸው ማስተዋላቸውን አንጸባርቀዋል። የ ’አገር እንዴት ሰነበትች?’ ዝግጅታችን ሁነኛ ምልከታ አለው።


Published

Updated

By Demeke Kebede

Source: SBS


Skip to podcast episode content

በኮሮናቫይረስ ሳቢያ አገር አቀፍ ምርጫ ለማካሄድ አስቸጋሪ በመሆኑ መንግሥት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትን መበተን፣ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጅ፣ ሕገ መንግሥትን ማሻሻልና የሕገ መንግሥት ትርጓሜ መጠየቅ የሚሉ አራት የመፍትሔ አማራጮችን አቀረቦ ተቃዋሚ ድርጅቶችን ያካተተ ክርክር ተካሂዶባቸዋል። የተለያዩ አተያዮች ተስተጋብተዋል። አገርኛ ታዛቢዎችም ጥቂቶች አጋጣሚውን ለአቋራጭ የስልጣን መቆናጠጫነት ሲከጅሉ፤ ሌሎች አገርን በዲሞክራሲያዊ ሥርዓት መሠረት ላይ ለመገንባት ኢትዮጵያን ከገጠማት ፖለቲካዊ ፈተና ለማውጣት የሚበጅ ብልሃት ለማፈላለግ ጭንቀትና ጥበት ሲሰማቸው ማስተዋላቸውን አንጸባርቀዋል። የ ’አገር እንዴት ሰነበትች?’ ዝግጅታችን ሁነኛ ምልከታ አለው።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now