ኮቪድ - 19 የምርጫ ደንቃራ ሆኖ ኢትዮጵያ ውስጥ የፖለቲካ ሥልጣን ክፍተት ወይም ሕገ መንግሥታዊ ቀውስ ይፈጥር ይሆን?

Homeland Current Affairs 0105

Source: Courtesy of FBC

በኮሮናቫይረስ ሳቢያ አገር አቀፍ ምርጫ ለማካሄድ አስቸጋሪ በመሆኑ መንግሥት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትን መበተን፣ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጅ፣ ሕገ መንግሥትን ማሻሻልና የሕገ መንግሥት ትርጓሜ መጠየቅ የሚሉ አራት የመፍትሔ አማራጮችን አቀረቦ ተቃዋሚ ድርጅቶችን ያካተተ ክርክር ተካሂዶባቸዋል። የተለያዩ አተያዮች ተስተጋብተዋል። አገርኛ ታዛቢዎችም ጥቂቶች አጋጣሚውን ለአቋራጭ የስልጣን መቆናጠጫነት ሲከጅሉ፤ ሌሎች አገርን በዲሞክራሲያዊ ሥርዓት መሠረት ላይ ለመገንባት ኢትዮጵያን ከገጠማት ፖለቲካዊ ፈተና ለማውጣት የሚበጅ ብልሃት ለማፈላለግ ጭንቀትና ጥበት ሲሰማቸው ማስተዋላቸውን አንጸባርቀዋል። የ ’አገር እንዴት ሰነበትች?’ ዝግጅታችን ሁነኛ ምልከታ አለው።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service