“የኢትዮጵያ መንግሥት ሉዓላዊነቱን በዕርዳታ አይለውጥም” አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

Ambassador Dina Mufti, Spokesperson of the Ethiopian Ministry of Foreign Affairs. Source: Demeke Kebede
አገርኛ ሪፖርት - የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ፤ ስለ ወቅታዊው የትግራይ ሁኔታ፣ የኢትዮጵያ - ሱዳን ድንበር ውዝግብና ከአዲሱ የፕሬዚደንት ጆ ባይደን አስተዳደር ጋር የኢትዮጵያን ቀጣይ የውጭ ግኝኑነት አስመልክቶ የሰጡትን ማብራሪያ ያነሳል።
Share