ግንቦት 12 በኢትዮጵያ አገር አቀፍ ምርጫ ሊካሄድ ነው

Homeland Report 0912

Birtukan Medksa, Chairperson of the National Eloctoral Board of Ethiopia (NEBE) Source: Courtesy of PD

አገርኛ ሪፖርት - ግንቦት 12, 2012 በኢትዮጵያ አገር አቀፍ ምርጫ ሊካሄድ መወሰኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ ማስታወቁን ግንባር ቀደም ትኩረቱ አድርጓል። የምርጫ ቦርድ ቀኑ እንደሁኔታው ሊሸጋሸግም እንደሚችል ከወዲሁ ፍንጭ ሰጥቷል።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now