የሕዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር በዋሺንግተን ዲሲ ሊቀጥል ነው

Homeland Report 27112020

Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD) Source: AAA

አገርኛ ሪፖርት - የሕዳሴ ግድብን ሙሌትና አለቃቀቅ አስመልክቶ በኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን መካከል ከስምምነት ላይ የሚያደርስ ዕልባት ለማበጀት ረቡዕ የካቲት 4 እና ሐሙስ የካቲት 5 ዋሽንግተን ዲሲ ላይ ለሚካሔደው ስብሰባ የኢትዮጵያ የሕግና ቴክኒክ ኮሚቴ አባላት ነገ ማክሰኞ የካቲት 2 ወደዚያ ማቅናትን ቀዳሚ ትኩረቱ አድርጓል።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now