Source: Courtesy of METአገርኛ ሪፖርት - በሳይንስና ትምህርት ሚኒስቴር አስተባባሪነት በተካሔደው አምስተኛ ውይይት ላይ በቀረበ ጥናታዊ ፅሑፍ ኮቪድ - 19 ኢትዮጵያን ለ139 ቢሊየን ብር የምርት እጦት ሊዳርጋት እንደሚችል መገለጹን ቀዳሚ ትኩረቱ አድርጓል።
አገርኛ ሪፖርት - በሳይንስና ትምህርት ሚኒስቴር አስተባባሪነት በተካሔደው አምስተኛ ውይይት ላይ በቀረበ ጥናታዊ ፅሑፍ ኮቪድ - 19 ኢትዮጵያን ለ139 ቢሊየን ብር የምርት እጦት ሊዳርጋት እንደሚችል መገለጹን ቀዳሚ ትኩረቱ አድርጓል።