የሰሞኑ የአማራ ክልል ሹመት አወዛጋቢ የሆነው ለምንድነው?

Homeland Report Amhara Region

Assistant Prof Sisay Awgichew (L), and Dr Yonas Tesfa (R) Source: Courtesy of SA and YT

ሰሞኑን በአማራ ክልል መስተዳድር የተካሄደው አዲስ የሹመት አሰጣጥ በክልሉ ምክር ቤት ሳይቀር ግልጽ ውዝግቦችን አስነስቷል። ዶ/ር ዮናስ ተስፋ ሲሳይ - በአማራ ክልል የምሁራን መማክርት ጉባኤ የቦርድ አባልና የፖለቲካ ሳይንስ ተመራማሪ፤ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህርና የታሪክና ሥርዓተ ትምህርት ረዳት ፕሮፌሰር ሲሳይ አውግቸው የውዝግቦቹን መንስኤዎች ነቅሰው ትንታኔ ሰጥተውበታል።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now