ሰሞኑን በአማራ ክልል መስተዳድር የተካሄደው አዲስ የሹመት አሰጣጥ በክልሉ ምክር ቤት ሳይቀር ግልጽ ውዝግቦችን አስነስቷል። ዶ/ር ዮናስ ተስፋ ሲሳይ - በአማራ ክልል የምሁራን መማክርት ጉባኤ የቦርድ አባልና የፖለቲካ ሳይንስ ተመራማሪ፤ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህርና የታሪክና ሥርዓተ ትምህርት ረዳት ፕሮፌሰር ሲሳይ አውግቸው የውዝግቦቹን መንስኤዎች ነቅሰው ትንታኔ ሰጥተውበታል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Assistant Prof Sisay Awgichew (L), and Dr Yonas Tesfa (R) Source: Courtesy of SA and YT
Published
By Demeke Kebede
Source: SBS
Share this with family and friends



