ሰሞኑን በአማራ ክልል መስተዳድር የተካሄደው አዲስ የሹመት አሰጣጥ በክልሉ ምክር ቤት ሳይቀር ግልጽ ውዝግቦችን አስነስቷል። ዶ/ር ዮናስ ተስፋ ሲሳይ - በአማራ ክልል የምሁራን መማክርት ጉባኤ የቦርድ አባልና የፖለቲካ ሳይንስ ተመራማሪ፤ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህርና የታሪክና ሥርዓተ ትምህርት ረዳት ፕሮፌሰር ሲሳይ አውግቸው የውዝግቦቹን መንስኤዎች ነቅሰው ትንታኔ ሰጥተውበታል።
Share

Published
By Demeke Kebede
Source: SBS
Share this with family and friends

