በኢትዮጵያ መንግሥት ባለ ስልጣናትና ጋዜጠኞች መካከል ተግባቦት አለ?

Dawit Begashaw (L), Elias Meseret (T-R) and Girum Chala (B-R) Source: Supplied
ተቀማጭነታቸው አዲስ አበባ የሆነ የዓለም አቀፍ ብዙሃን መገኛኛ ተወካይ ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች፤ ግሩም ጫላ (China Global Television Network) ፣ ኤልያስ መሠረት (Associated Press) ፣ ዳዊት በጋሻው (Al-Ain News) እና ስለሺ ተሰማ (Anadolu News Agency) የሕዳሴ ግድብን አስመልክቶ የኢትዮጵያና የግብፅ ሚዲያ ሽፋኖችን ነቅሰው ያነፃፅራሉ።
Share