በኢትዮጵያ መንግሥት ባለ ስልጣናትና ጋዜጠኞች መካከል ተግባቦት አለ?

Information flow in Ethiopia

Dawit Begashaw (L), Elias Meseret (T-R) and Girum Chala (B-R) Source: Supplied

ተቀማጭነታቸው አዲስ አበባ የሆነ የዓለም አቀፍ ብዙሃን መገኛኛ ተወካይ ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች፤ ግሩም ጫላ (China Global Television Network) ፣ ኤልያስ መሠረት (Associated Press) ፣ ዳዊት በጋሻው (Al-Ain News) እና ስለሺ ተሰማ (Anadolu News Agency) የሕዳሴ ግድብን አስመልክቶ የኢትዮጵያና የግብፅ ሚዲያ ሽፋኖችን ነቅሰው ያነፃፅራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now