በ2019 የምልሰት ምልከታችን ከአዳነች አቤቤ - የኢፌዴሪ ገቢዎች ሚኒስትርና የኢፌዴሪ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት መዓዛ አሸናፊ ጋር ቀደም ሲል ካደረግናቸው ቃለ ምልልሶች ቀንጭበን አቅርበናል። ሚኒስትር አዳነች “ኢትዮጵያ ቢያንስ ከ75 ፐርሰንት ባላነሰ ወጪዋን ራሷ መሸፈን አለባት” ሲሉ፤ ፕሬዚደንት መዓዛ “ሕዝብ በፍትሕ ሥርዓት ላይ እምነት ከሌለው፤ በመንግሥት ላይም እምነት አይኖረውም” ይላሉ።
Share






