ምልሰታዊ ምልከታ 2019 - ሚኒስትር አዳነች አቤቤና የጠ/ፍ/ቤት ፕሬዚደንት መዓዛ አሸናፊ

Interview with Adanech Abebe and Meaza Ashenafi

Minister Adanech Shiferaw (L), and Chief - Justice Meaza Shiferaw Source: Courtesy of MoR, and EPA

በ2019 የምልሰት ምልከታችን ከአዳነች አቤቤ - የኢፌዴሪ ገቢዎች ሚኒስትርና የኢፌዴሪ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት መዓዛ አሸናፊ ጋር ቀደም ሲል ካደረግናቸው ቃለ ምልልሶች ቀንጭበን አቅርበናል። ሚኒስትር አዳነች “ኢትዮጵያ ቢያንስ ከ75 ፐርሰንት ባላነሰ ወጪዋን ራሷ መሸፈን አለባት” ሲሉ፤ ፕሬዚደንት መዓዛ “ሕዝብ በፍትሕ ሥርዓት ላይ እምነት ከሌለው፤ በመንግሥት ላይም እምነት አይኖረውም” ይላሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now