“ሱዳን በወረራ ከያዘችው የኢትዮጵያ ግዛት በአስቸኳይ ለቃ መውጣት አለባት” - የኢትዮጵያ ድንበር ጉዳይ ኮሚቴ

Alemu Yayne and Ermias Alemu

Alemu Yayne (L) and Dr Ermias Alemu (R) Source: Supplied

*** አቶ ዓለሙ ያይኔ፤ የኢትዮጵያ ድንበር ጉዳይ ኮሚቴ ሊቀመንበርና ዶ/ር ኤርሚያስ ዓለሙ የኢትዮጵያ ድንበር ጉዳይ ኮሚቴ ምክትል ሊቀመንበር ኮሚቴያቸው ታህሳስ 6 ቀን 2013 ዓ/ም (December 15 ቀን 2020) የሱዳን መንግስት ወታደሮች የኢትዮጵያን ድንበር ከ20 እስከ 40 ኪ.ሜ. በኃይል ጥሶ መግባት በእጅጉ ያሳሰበው መሆኑን በመግለጥ የሱዳን ሠራዊት ከኢትዮጵያ ግዛት በአስቸኳይ እንዲወጣም ጥሪ ያቀርባሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
“ሱዳን በወረራ ከያዘችው የኢትዮጵያ ግዛት በአስቸኳይ ለቃ መውጣት አለባት” - የኢትዮጵያ ድንበር ጉዳይ ኮሚቴ | SBS Amharic