“ሱዳን በወረራ ከያዘችው የኢትዮጵያ ግዛት በአስቸኳይ ለቃ መውጣት አለባት” - የኢትዮጵያ ድንበር ጉዳይ ኮሚቴ

Alemu Yayne and Ermias Alemu

Alemu Yayne (L) and Dr Ermias Alemu (R) Source: Supplied

*** አቶ ዓለሙ ያይኔ፤ የኢትዮጵያ ድንበር ጉዳይ ኮሚቴ ሊቀመንበርና ዶ/ር ኤርሚያስ ዓለሙ የኢትዮጵያ ድንበር ጉዳይ ኮሚቴ ምክትል ሊቀመንበር ኮሚቴያቸው ታህሳስ 6 ቀን 2013 ዓ/ም (December 15 ቀን 2020) የሱዳን መንግስት ወታደሮች የኢትዮጵያን ድንበር ከ20 እስከ 40 ኪ.ሜ. በኃይል ጥሶ መግባት በእጅጉ ያሳሰበው መሆኑን በመግለጥ የሱዳን ሠራዊት ከኢትዮጵያ ግዛት በአስቸኳይ እንዲወጣም ጥሪ ያቀርባሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now