Alemu Yayne (L) and Dr Ermias Alemu (R) Source: Supplied*** አቶ ዓለሙ ያይኔ፤ የኢትዮጵያ ድንበር ጉዳይ ኮሚቴ ሊቀመንበርና ዶ/ር ኤርሚያስ ዓለሙ የኢትዮጵያ ድንበር ጉዳይ ኮሚቴ ምክትል ሊቀመንበር ኮሚቴያቸው ታህሳስ 6 ቀን 2013 ዓ/ም (December 15 ቀን 2020) የሱዳን መንግስት ወታደሮች የኢትዮጵያን ድንበር ከ20 እስከ 40 ኪ.ሜ. በኃይል ጥሶ መግባት በእጅጉ ያሳሰበው መሆኑን በመግለጥ የሱዳን ሠራዊት ከኢትዮጵያ ግዛት በአስቸኳይ እንዲወጣም ጥሪ ያቀርባሉ።
Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Skip to podcast episode content
Share this with family and friends
*** አቶ ዓለሙ ያይኔ፤ የኢትዮጵያ ድንበር ጉዳይ ኮሚቴ ሊቀመንበርና ዶ/ር ኤርሚያስ ዓለሙ የኢትዮጵያ ድንበር ጉዳይ ኮሚቴ ምክትል ሊቀመንበር ኮሚቴያቸው ታህሳስ 6 ቀን 2013 ዓ/ም (December 15 ቀን 2020) የሱዳን መንግስት ወታደሮች የኢትዮጵያን ድንበር ከ20 እስከ 40 ኪ.ሜ. በኃይል ጥሶ መግባት በእጅጉ ያሳሰበው መሆኑን በመግለጥ የሱዳን ሠራዊት ከኢትዮጵያ ግዛት በአስቸኳይ እንዲወጣም ጥሪ ያቀርባሉ።