SKIP TO MAIN CONTENT

“ከቻይና ጋር መሥራት የምርጫ ጉዳይ አይደለም፤ አንድ ሚሊየን የቻይና ቱሪስቶችን ወደ ኢትዮጵያ ለማስገባት አቅደናል።” - አምባሳደር ተሾመ ቶጋ

Interview with Ambassador Teshome Toga
Ambassador Teshome Toga Source: Courtesy of PD

ተሾመ ቶጋ - በቻይና የኢፌዴሪ ባለ ሙሉ ሥልጣን አምባሳደር፤ በኢትዮጵያና ቻይና መካከል በአክሱም ዘመነ መንግሥት ስለ ተጀመረው ግንኙነት፤ በቅርብ ዓመታት ስለተከናወኑት የዲፕሎማሲ፣ ንግድ፣ ቱሪዝም፣ የሕዋ ቴክኖሎጂና 50ኛውን የኢትዮ-ቻይና ይፋ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ክብረ በዓል መሰናዶዎች አስመልክተው ይናገራሉ።


Published

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS


Skip to podcast episode content

ተሾመ ቶጋ - በቻይና የኢፌዴሪ ባለ ሙሉ ሥልጣን አምባሳደር፤ በኢትዮጵያና ቻይና መካከል በአክሱም ዘመነ መንግሥት ስለ ተጀመረው ግንኙነት፤ በቅርብ ዓመታት ስለተከናወኑት የዲፕሎማሲ፣ ንግድ፣ ቱሪዝም፣ የሕዋ ቴክኖሎጂና 50ኛውን የኢትዮ-ቻይና ይፋ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ክብረ በዓል መሰናዶዎች አስመልክተው ይናገራሉ።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now