“በቻይና መንግሥት በኩል ያለው አቋም ቻይና በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ አትገባም፤ ሌላ አገርም እንዲገባ አትፈልግም የሚል ነው” አምባሳደር ተሾመ ቶጋ31:52Teshome Toga, Ethiopian Ambassador to China Source: Teshome Togaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (27.88MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ፤ ለወርቅ ኢዩቢልዩ ስለበቃው የኢትዮጵያና ቻይና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ሂደትና ፋይዳዎች አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የኢትዮጵያና ቻይና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ጅማሮና ትሩፋቶችየኢትዮጵያ መንግሥት ሕግ የማስከበር፣ ሰላምና መረጋጋትን የማስፈን እርምጃዎችን በተመለከተ የቻይና መንግሥት ግንዛቤና አቋምየኢትዮ-ቻይና የአጭርና ረጅም ጊዜያት ትልሞችShareLatest podcast episodes#97 Complimenting someone’s style (Med)ሐማስ የጋዛ ጎዳናዎችን በቁጥጥር ስር እያዋለ ነውበኢትዮጵያ የድህነት መጠን ባለፉት 10 ዓመታት የ10 በመቶ ጭማሪ በማሳየት ወደ 43 በመቶ እንደሚያሻቅብ የዓለም ባንክ አመለከተየሰላም ምሕንድስና፤ ደስታና ዕንባን ያቀላቀለው የእሥራኤል ታጋቾችና የፍልስጥኤም እሥረኞች ለቀቃ በመካከለኛው ምሥራቅ የሰላም ጎሕ ቅደት ተመሰለ