“በቻይና መንግሥት በኩል ያለው አቋም ቻይና በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ አትገባም፤ ሌላ አገርም እንዲገባ አትፈልግም የሚል ነው” አምባሳደር ተሾመ ቶጋ31:52Teshome Toga, Ethiopian Ambassador to China Source: Teshome Togaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (27.88MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ፤ ለወርቅ ኢዩቢልዩ ስለበቃው የኢትዮጵያና ቻይና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ሂደትና ፋይዳዎች አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የኢትዮጵያና ቻይና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ጅማሮና ትሩፋቶችየኢትዮጵያ መንግሥት ሕግ የማስከበር፣ ሰላምና መረጋጋትን የማስፈን እርምጃዎችን በተመለከተ የቻይና መንግሥት ግንዛቤና አቋምየኢትዮ-ቻይና የአጭርና ረጅም ጊዜያት ትልሞችShareLatest podcast episodes"ጠብን፣ መቀየምን ትፈራለች፤ ፍቅርን፣ ሰው ማክበርን ትወዳለች። በእምነቷም፣ በልጆቿም በትዳሯም ጠንካራ ነበረች።" የወ/ሮ ወርቅነሽ ባለቤት አቶ አብርሃም ተዘራ ገሠሠፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ‘በጣም ትልቅ ስጦታ ሰጠችኝ‘ አሉኢትዮጵያ በዓለም 5ኛዋ ግዙፍ አበባ ላኪ ሀገር ተባለች"ኳታር ውስጥ፤ በኑሮ ውድነት ላይ አንዳችም ጭማሪ የለብንም። የነዳጅ ጭማሪ አልተደረገም። መንግሥት ትልቅ ድጋፍ እያደረገልን ነው" ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ