“በቻይና መንግሥት በኩል ያለው አቋም ቻይና በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ አትገባም፤ ሌላ አገርም እንዲገባ አትፈልግም የሚል ነው” አምባሳደር ተሾመ ቶጋ31:52Teshome Toga, Ethiopian Ambassador to China Source: Teshome Togaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (27.88MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ፤ ለወርቅ ኢዩቢልዩ ስለበቃው የኢትዮጵያና ቻይና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ሂደትና ፋይዳዎች አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የኢትዮጵያና ቻይና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ጅማሮና ትሩፋቶችየኢትዮጵያ መንግሥት ሕግ የማስከበር፣ ሰላምና መረጋጋትን የማስፈን እርምጃዎችን በተመለከተ የቻይና መንግሥት ግንዛቤና አቋምየኢትዮ-ቻይና የአጭርና ረጅም ጊዜያት ትልሞችShareLatest podcast episodes"የሐበሻ ማኅበረሰብ መጥቶ ቢያየኝ፤ ቢደግፈኝ ደስ ይለኛል። ሁሉም ሰው የራሱ የሆነ ነገር የሚያገኝበት ትዕይንት ነው" ሶሊያና እርሴፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ የኢራን-እሥራኤል-ዩናይትድ ስቴትስ ተኩስ አቁምን ላልተወሰነ ጊዜ አራዘሙየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እስከ ሚያዝያ 9 ቀን 2018 ድረስ 47 ሚሊዮን የሚጠጉ መራጮች መመዝገባቸውን አስታወቀዩናይድ ስቴትስ የኢራንን መርከብ በቁጥጥሯ ስር አዋለች፤ ኢራን የአፀፋ እርምጃ እወስዳለሁ አለች