“በቻይና መንግሥት በኩል ያለው አቋም ቻይና በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ አትገባም፤ ሌላ አገርም እንዲገባ አትፈልግም የሚል ነው” አምባሳደር ተሾመ ቶጋ31:52Teshome Toga, Ethiopian Ambassador to China Source: Teshome Togaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (27.88MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ፤ ለወርቅ ኢዩቢልዩ ስለበቃው የኢትዮጵያና ቻይና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ሂደትና ፋይዳዎች አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የኢትዮጵያና ቻይና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ጅማሮና ትሩፋቶችየኢትዮጵያ መንግሥት ሕግ የማስከበር፣ ሰላምና መረጋጋትን የማስፈን እርምጃዎችን በተመለከተ የቻይና መንግሥት ግንዛቤና አቋምየኢትዮ-ቻይና የአጭርና ረጅም ጊዜያት ትልሞችShareLatest podcast episodes"ኢትዮጵያ ውስጥ የሁሉንም ክልልሎች ይሁንታ ለማግኘትና ዲሞክራሲም ሥር እንዲሰድ ለማድረግ ፕሬዚደንታዊ ሥርዓት ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የዳያስፖራ ማኅበረሰብ ውስጥ የሚታየው የሀገር ቤት ነፀብራቅ ነው፤ ሀገር ቤት ያለው ሁኔታ እየሰከነ ሲሄድ የዳያስፖራውም እንደዚያ ይሆናል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የኢኮኖሚ ዕድገት ኢትዮጵያዊነት እንዲለመልም ያደርጋል፤ ሕዝብ ኢትዮጵያዊነት የሚያስገኘውን ጥቅም እንዲያውቅ ማድረግ ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም2018 - አዲስ ዓመት፣ አውደ ዓመት፣ ዕንቁጣጣሽ