Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

“በቻይና መንግሥት በኩል ያለው አቋም ቻይና በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ አትገባም፤ ሌላ አገርም እንዲገባ አትፈልግም የሚል ነው” አምባሳደር ተሾመ ቶጋ

Teshome Toga

Teshome Toga, Ethiopian Ambassador to China Source: Teshome Toga

በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ፤ ለወርቅ ኢዩቢልዩ ስለበቃው የኢትዮጵያና ቻይና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ሂደትና ፋይዳዎች አስመልክተው ይናገራሉ።


Published

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS



Share this with family and friends


በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ፤ ለወርቅ ኢዩቢልዩ ስለበቃው የኢትዮጵያና ቻይና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ሂደትና ፋይዳዎች አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የኢትዮጵያና ቻይና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ጅማሮና ትሩፋቶች
  • የኢትዮጵያ መንግሥት ሕግ የማስከበር፣ ሰላምና መረጋጋትን የማስፈን እርምጃዎችን በተመለከተ የቻይና መንግሥት ግንዛቤና አቋም
  • የኢትዮ-ቻይና የአጭርና ረጅም ጊዜያት ትልሞች

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now