ኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን በታላቁ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጄክት ዙሪያ ከዕሳቤው እስከ ጅማሮና ሂደቱ እየተወዛገቡ አሉ። ይህንኑ የውዝግብ አጀንዳና ዕልባት ለማበጀት የተካሔዱ ብልኃት የማፈላለጊያ ውይይት ሙከራዎችን አስመልክቶ የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ተጠባባቂ ቃል አቀባይ አምሳሉ ትዕዛዙ ይናገራሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Amsalu Tizazu Source: Supplied
Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

