"ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሲጠናቀቅ ለልማት ጥያቄ መልስ ይሰጣል" - አቶ በሪሁን ደጉ

..

.. Source: SBS Amharic

አቶ በሪሁን ደጉ በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ ኢምባሲ ባለሙሉ ስልጣን ሚኒስትር እና ተጠባባቂ ጉዳይ አስፈጻሚ እንዲሁም የዳያስፖራ ጉዳዮች ክፍል ሃላፊ በወቅቱ የኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል ፡፡


የኢትዮጵያ ታላቁ የህዳሴ ግድብ  ከ75 በመቶ በላይ ተጠናቋል፡፡ ዳያስፖራው ለግድቡ መጥናቀቅ ቦንዶችን በመግዛት አስተዋጾውን እንዲያደርግ አቶ በሪሁን ጥሪያቸውን አቅርበዋል::


Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service