አቶ በሪሁን ደጉ በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ ኢምባሲ ባለሙሉ ስልጣን ሚኒስትር እና ተጠባባቂ ጉዳይ አስፈጻሚ እንዲሁም የዳያስፖራ ጉዳዮች ክፍል ሃላፊ በወቅቱ የኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል ፡፡
የኢትዮጵያ ታላቁ የህዳሴ ግድብ ከ75 በመቶ በላይ ተጠናቋል፡፡ ዳያስፖራው ለግድቡ መጥናቀቅ ቦንዶችን በመግዛት አስተዋጾውን እንዲያደርግ አቶ በሪሁን ጥሪያቸውን አቅርበዋል::
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

.. Source: SBS Amharic
Published
Updated
Presented by Martha Tsegaw
Source: SBS
Share this with family and friends
የኢትዮጵያ ታላቁ የህዳሴ ግድብ ከ75 በመቶ በላይ ተጠናቋል፡፡ ዳያስፖራው ለግድቡ መጥናቀቅ ቦንዶችን በመግዛት አስተዋጾውን እንዲያደርግ አቶ በሪሁን ጥሪያቸውን አቅርበዋል::

