"ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሲጠናቀቅ ለልማት ጥያቄ መልስ ይሰጣል" - አቶ በሪሁን ደጉ

..

.. Source: SBS Amharic

አቶ በሪሁን ደጉ በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ ኢምባሲ ባለሙሉ ስልጣን ሚኒስትር እና ተጠባባቂ ጉዳይ አስፈጻሚ እንዲሁም የዳያስፖራ ጉዳዮች ክፍል ሃላፊ በወቅቱ የኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል ፡፡


የኢትዮጵያ ታላቁ የህዳሴ ግድብ  ከ75 በመቶ በላይ ተጠናቋል፡፡ ዳያስፖራው ለግድቡ መጥናቀቅ ቦንዶችን በመግዛት አስተዋጾውን እንዲያደርግ አቶ በሪሁን ጥሪያቸውን አቅርበዋል::


Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now