አቶ ዮናስ ዘውዴ - በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፍልስፍና እና ስነ መለኮት መምህር የሶስተኛ ዲግሪ ተማሪ - በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የማኅበራዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች አማካሪ በቅርቡ አልገባኝም በሚል ርእስ ለንባብ ያበቁትን መስጽሃፋቸውን አስመልከተው ላቀረብንላቸው ጥያቄዎች ማብራሪያ ሰጥተውናል ፡፡
Share

Published
Updated
By Martha Tsegaw
Source: SBS
Share this with family and friends


