“የፕሬዚደንቱ ምክር የዕብድ ምክር ነው፤ ግድቡ ተገንብቶ እስኪጠናቀቅ ዕረፍት የለንም” - አቶ በሪሁን ደጉ በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተጠባባቂ ጉዳይ ፈፃሚ

Interview with Beryihun, Yohannes and Abulla

Beryihun Degu (L), Yohannes Eneyew Ayalew (T-R) and Abulla Agwa (B-R) Source: SBS Amharic, SBS and YEA

አቶ በሪሁን ደጉ - በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተጠባባቂ ጉዳይ ፈፃሚና በባለ ሙሉ ስልጣን ሚኒስትር ማዕረግ የዳያስፖራ ጉዳዮች ኃላፊ፣ አቶ አቡላ አግዋ - በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሎቢና ሶሻል ሚዲያ አስተባባሪ፣ ዮሐንስ እንየው አያሌው - በሞናሽ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ዕጩ ሶስተኛ ዲግሪ ተማሪና በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የቴክኒክ፣ የሕግና የሳይንሳዊ ምርምር ቡድን የሕግ ጉዳዮች አስተባባሪ ሰሞኑን ፕሬዚደንት ትራምፕ የሕዳሴ ግድብን አስመልክቶ በተናገሩት ላይ አተያያቸውን ያጋራሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
“የፕሬዚደንቱ ምክር የዕብድ ምክር ነው፤ ግድቡ ተገንብቶ እስኪጠናቀቅ ዕረፍት የለንም” - አቶ በሪሁን ደጉ በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተጠባባቂ ጉዳይ ፈፃሚ | SBS Amharic