Beryihun Degu (L), Yohannes Eneyew Ayalew (T-R) and Abulla Agwa (B-R) Source: SBS Amharic, SBS and YEAአቶ በሪሁን ደጉ - በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተጠባባቂ ጉዳይ ፈፃሚና በባለ ሙሉ ስልጣን ሚኒስትር ማዕረግ የዳያስፖራ ጉዳዮች ኃላፊ፣ አቶ አቡላ አግዋ - በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሎቢና ሶሻል ሚዲያ አስተባባሪ፣ ዮሐንስ እንየው አያሌው - በሞናሽ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ዕጩ ሶስተኛ ዲግሪ ተማሪና በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የቴክኒክ፣ የሕግና የሳይንሳዊ ምርምር ቡድን የሕግ ጉዳዮች አስተባባሪ ሰሞኑን ፕሬዚደንት ትራምፕ የሕዳሴ ግድብን አስመልክቶ በተናገሩት ላይ አተያያቸውን ያጋራሉ።
Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Skip to podcast episode content
Share this with family and friends
አቶ በሪሁን ደጉ - በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተጠባባቂ ጉዳይ ፈፃሚና በባለ ሙሉ ስልጣን ሚኒስትር ማዕረግ የዳያስፖራ ጉዳዮች ኃላፊ፣ አቶ አቡላ አግዋ - በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሎቢና ሶሻል ሚዲያ አስተባባሪ፣ ዮሐንስ እንየው አያሌው - በሞናሽ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ዕጩ ሶስተኛ ዲግሪ ተማሪና በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የቴክኒክ፣ የሕግና የሳይንሳዊ ምርምር ቡድን የሕግ ጉዳዮች አስተባባሪ ሰሞኑን ፕሬዚደንት ትራምፕ የሕዳሴ ግድብን አስመልክቶ በተናገሩት ላይ አተያያቸውን ያጋራሉ።