“ወታደሩም ሆነ የፖሊስ ሠራዊት የአንድ ፖለቲካ ቡድን ፍላጎት ማስፈጸሚያ መሆኑ መቆም አለበት” - ረ/ፕ/ር ደረጀ ወርቅአየሁ

Interview with Dereje Werkayehu

Asst Prof Dereje Wekayehu Source: Supplied

ረዳት ፕሮፊሰር ደረጀ ወርቅአየሁ - በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የታሪክ መምህር፤ በቅርቡ በ Journal of Afrosiatic Languages, History and Culture (Volume 9, Number 1, 2020) ላይ The Police and Politics and Politics in Ethiopia Under the DERG Regime (1974 - 1991) በሚል ርዕስ ስላቀረቡት መጣጥፋቸው ያሰረዳሉ።


አንኳሮች


  • የፖሊስ ሠራዊትና ፖለቲካ በዘውድ ሥርዓት
  • በዘመነ ኢሕዲሪ ፖለቲካ የፖሊስ መዋቅራዊ አደረጃጀት አካል መሆን
  • ፖለቲካ በዘመነ ኢሕዲግና ብልፅግና ፖሊስ ሠራዊት ውስጥ

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
“ወታደሩም ሆነ የፖሊስ ሠራዊት የአንድ ፖለቲካ ቡድን ፍላጎት ማስፈጸሚያ መሆኑ መቆም አለበት” - ረ/ፕ/ር ደረጀ ወርቅአየሁ | SBS Amharic