“ወታደሩም ሆነ የፖሊስ ሠራዊት የአንድ ፖለቲካ ቡድን ፍላጎት ማስፈጸሚያ መሆኑ መቆም አለበት” - ረ/ፕ/ር ደረጀ ወርቅአየሁ

Interview with Dereje Werkayehu

Asst Prof Dereje Wekayehu Source: Supplied

ረዳት ፕሮፊሰር ደረጀ ወርቅአየሁ - በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የታሪክ መምህር፤ በቅርቡ በ Journal of Afrosiatic Languages, History and Culture (Volume 9, Number 1, 2020) ላይ The Police and Politics and Politics in Ethiopia Under the DERG Regime (1974 - 1991) በሚል ርዕስ ስላቀረቡት መጣጥፋቸው ያሰረዳሉ።


አንኳሮች


  • የፖሊስ ሠራዊትና ፖለቲካ በዘውድ ሥርዓት
  • በዘመነ ኢሕዲሪ ፖለቲካ የፖሊስ መዋቅራዊ አደረጃጀት አካል መሆን
  • ፖለቲካ በዘመነ ኢሕዲግና ብልፅግና ፖሊስ ሠራዊት ውስጥ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now