ረዳት ፕሮፊሰር ደረጀ ወርቅአየሁ - በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የታሪክ መምህር፤ በቅርቡ በ Journal of Afrosiatic Languages, History and Culture (Volume 9, Number 1, 2020) ላይ The Police and Politics and Politics in Ethiopia Under the DERG Regime (1974 - 1991) በሚል ርዕስ ስላቀረቡት መጣጥፋቸው ያሰረዳሉ።
አንኳሮች
- የፖሊስ ሠራዊትና ፖለቲካ በዘውድ ሥርዓት
- በዘመነ ኢሕዲሪ ፖለቲካ የፖሊስ መዋቅራዊ አደረጃጀት አካል መሆን
- ፖለቲካ በዘመነ ኢሕዲግና ብልፅግና ፖሊስ ሠራዊት ውስጥ
Share






