ዶ/ር አብዱልካሪም ሰዒድ - የ Nile Basin Initiative (NBI) ምክትል ዳይሬክተር፤ በኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን መካከል የሕዳሴ ግድብን አስመልክቶ እየተደረገ ስላለው የሶስትሽ ድርድር አካሄድና ብሔራዊ ጥቅምን ለማስጠበቅ ሊወሰዱ ስለሚችሉ የድርድር ስልቶችና ውሳኔዎች የግል አተያያቸውን ያንጸባርቃሉ።
Share

Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

