“የሶስትዮሹ የሕዳሴ ግድብ ድርድር የኢትዮጵያን ጥቅም ይጎዳል የሚለው ካመዘነ መንግሥት በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ ማቋረጥ ይችላል” - ዶ/ር አብዱልካሪም ሰዒድ

Interview with Dr Abdulkarim Seid Pt 2

Dr Abdulkarim Seid Source: Courtesy of PD

ዶ/ር አብዱልካሪም ሰዒድ - የ Nile Basin Initiative (NBI) ምክትል ዳይሬክተር፤ በኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን መካከል የሕዳሴ ግድብን አስመልክቶ እየተደረገ ስላለው የሶስትሽ ድርድር አካሄድና ብሔራዊ ጥቅምን ለማስጠበቅ ሊወሰዱ ስለሚችሉ የድርድር ስልቶችና ውሳኔዎች የግል አተያያቸውን ያንጸባርቃሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now