“ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን የክልሎች አስተዳደር በዞኖች ዋነኛ የአስተዳዳሪነት እርከኖች መተካት አማራጭ ነው” ዶ/ር አዲሱ ላሽተው

Dr Addisu Lashitew

Dr Addisu Lashitew. Source: A. Lashitew

ዶ/ር አዲሱ ላሽተው - በብሩኪንግስ ኢንስቲትዩት የምጣኔ ሃብት ተመራማሪ፤ በቅርቡ “How to Stop Ethnic Nationalism From Tearing Ethiopia Apart” በሚል ርዕስ በአንድ የውጭ ፖሊሲ ተኮር መጽሔት ላይ ለሕትመት ስላበቁት አተያያቸው ያስረዳሉ።


አንኳሮች


 

  • የጎሣ ብሔረተኝነት ምንድነው? ለኢትዮጵያ ሕልውናስ አስጊነቱ እንደምን ነው?
  • የወቅቱን የኢትዮጵያ የፌዴራሊዝም ሥርዓት አወቃቀር ለማሻሻል፣ ለመለወጥ ወይም እንዳለ ይዞ ለመጓዝ ግድ የሚሉ ዕሳቤዎች ምንድናቸው?
  • የክልል አስተዳደር መዋቅሮችን በዞን ዋና የአስተዳደር መዋቅርነት የመለወጥ ፋይዳዎች
  • የክልል ልዩ ኃይልና ሚሊሺያዎችን ጠብቆ ማቆየት ወይስ ወደ ፖሊስና መከላከያ አባልነት ማዞር?
 


Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
“ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን የክልሎች አስተዳደር በዞኖች ዋነኛ የአስተዳዳሪነት እርከኖች መተካት አማራጭ ነው” ዶ/ር አዲሱ ላሽተው | SBS Amharic