Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

“ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን የክልሎች አስተዳደር በዞኖች ዋነኛ የአስተዳዳሪነት እርከኖች መተካት አማራጭ ነው” ዶ/ር አዲሱ ላሽተው

Dr Addisu Lashitew

Dr Addisu Lashitew. Source: A. Lashitew

ዶ/ር አዲሱ ላሽተው - በብሩኪንግስ ኢንስቲትዩት የምጣኔ ሃብት ተመራማሪ፤ በቅርቡ “How to Stop Ethnic Nationalism From Tearing Ethiopia Apart” በሚል ርዕስ በአንድ የውጭ ፖሊሲ ተኮር መጽሔት ላይ ለሕትመት ስላበቁት አተያያቸው ያስረዳሉ።


Published

Updated

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS



Share this with family and friends


ዶ/ር አዲሱ ላሽተው - በብሩኪንግስ ኢንስቲትዩት የምጣኔ ሃብት ተመራማሪ፤ በቅርቡ “How to Stop Ethnic Nationalism From Tearing Ethiopia Apart” በሚል ርዕስ በአንድ የውጭ ፖሊሲ ተኮር መጽሔት ላይ ለሕትመት ስላበቁት አተያያቸው ያስረዳሉ።


አንኳሮች


 

  • የጎሣ ብሔረተኝነት ምንድነው? ለኢትዮጵያ ሕልውናስ አስጊነቱ እንደምን ነው?
  • የወቅቱን የኢትዮጵያ የፌዴራሊዝም ሥርዓት አወቃቀር ለማሻሻል፣ ለመለወጥ ወይም እንዳለ ይዞ ለመጓዝ ግድ የሚሉ ዕሳቤዎች ምንድናቸው?
  • የክልል አስተዳደር መዋቅሮችን በዞን ዋና የአስተዳደር መዋቅርነት የመለወጥ ፋይዳዎች
  • የክልል ልዩ ኃይልና ሚሊሺያዎችን ጠብቆ ማቆየት ወይስ ወደ ፖሊስና መከላከያ አባልነት ማዞር?

 


Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now