“ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን የክልሎች አስተዳደር በዞኖች ዋነኛ የአስተዳዳሪነት እርከኖች መተካት አማራጭ ነው” ዶ/ር አዲሱ ላሽተው

Dr Addisu Lashitew

Dr Addisu Lashitew. Source: A. Lashitew

ዶ/ር አዲሱ ላሽተው - በብሩኪንግስ ኢንስቲትዩት የምጣኔ ሃብት ተመራማሪ፤ በቅርቡ “How to Stop Ethnic Nationalism From Tearing Ethiopia Apart” በሚል ርዕስ በአንድ የውጭ ፖሊሲ ተኮር መጽሔት ላይ ለሕትመት ስላበቁት አተያያቸው ያስረዳሉ።


አንኳሮች


 

  • የጎሣ ብሔረተኝነት ምንድነው? ለኢትዮጵያ ሕልውናስ አስጊነቱ እንደምን ነው?
  • የወቅቱን የኢትዮጵያ የፌዴራሊዝም ሥርዓት አወቃቀር ለማሻሻል፣ ለመለወጥ ወይም እንዳለ ይዞ ለመጓዝ ግድ የሚሉ ዕሳቤዎች ምንድናቸው?
  • የክልል አስተዳደር መዋቅሮችን በዞን ዋና የአስተዳደር መዋቅርነት የመለወጥ ፋይዳዎች
  • የክልል ልዩ ኃይልና ሚሊሺያዎችን ጠብቆ ማቆየት ወይስ ወደ ፖሊስና መከላከያ አባልነት ማዞር?

 


Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now