SKIP TO MAIN CONTENT

“አድዋ አንድ እንዳደረገን የሕዳሴ ግድብም አንድ ያደርገናል” - ዶ/ር አረጋዊ በርሄ

Dr Aregawi Berhe
Dr Aregawi Berhe Source: EPA

*** አውስትራሊያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የሕዳሴ ግድቡን አስመልክቶ የሚያደርጉት እንቅስቃሴ በሌሎች ክፍለ ዓለማት ላሉ ኢትዮያውያንም መልካም አርአያ የሚሆን ነው።


Published

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS


Skip to podcast episode content

*** አውስትራሊያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የሕዳሴ ግድቡን አስመልክቶ የሚያደርጉት እንቅስቃሴ በሌሎች ክፍለ ዓለማት ላሉ ኢትዮያውያንም መልካም አርአያ የሚሆን ነው።


ዶ/ር አረጋዊ በርሄ - የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሕዝባዊ ተሳትፎ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር፤ በአገር ውስጥና ባሕር ማዶ ያሉ ኢትዮጵያውያን ለሕዳሴ ግድብ ፕሮጄክት ፍፃሜ በጋራ እንዲንቀሳቀሱ ጥሪ ያቀርባሉ።

አንኳሮች


 

  • ከስደት ተቃዋሚነት ወደ መንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊነት
  • የሕዳሴ ግድብ ሕዝባዊ ተሳትፎ ምክር ቤት ዋነኛ ተግባራት
  • ለሕዳሴ ግድብ ፕሮጄክት ፍጻሜ የወደፊት ውጥኖች

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now