“አድዋ አንድ እንዳደረገን የሕዳሴ ግድብም አንድ ያደርገናል” - ዶ/ር አረጋዊ በርሄ

Dr Aregawi Berhe

Dr Aregawi Berhe Source: EPA

*** አውስትራሊያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የሕዳሴ ግድቡን አስመልክቶ የሚያደርጉት እንቅስቃሴ በሌሎች ክፍለ ዓለማት ላሉ ኢትዮያውያንም መልካም አርአያ የሚሆን ነው።


ዶ/ር አረጋዊ በርሄ - የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሕዝባዊ ተሳትፎ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር፤ በአገር ውስጥና ባሕር ማዶ ያሉ ኢትዮጵያውያን ለሕዳሴ ግድብ ፕሮጄክት ፍፃሜ በጋራ እንዲንቀሳቀሱ ጥሪ ያቀርባሉ።

አንኳሮች


 

  • ከስደት ተቃዋሚነት ወደ መንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊነት
  • የሕዳሴ ግድብ ሕዝባዊ ተሳትፎ ምክር ቤት ዋነኛ ተግባራት
  • ለሕዳሴ ግድብ ፕሮጄክት ፍጻሜ የወደፊት ውጥኖች

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
“አድዋ አንድ እንዳደረገን የሕዳሴ ግድብም አንድ ያደርገናል” - ዶ/ር አረጋዊ በርሄ | SBS Amharic