“የኢትዮጵያና ሱዳን ድንበሮች ጉዳይ አሁን የመጨረሻ ዕልባት ማግኘት አለበት፤ ለቀጣዩ ትውልድ የቤት ሥራ መሸጋገር የለበትም” - ዶ/ር አሥራት አፀደወይን

Interview with Dr Asrat Atsedeweyn

Dr Asrat Atsedeweyn Source: Supplied

ዶ/ር አሥራት አፀደወይን - የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት፤ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ አማካይነት የኢትዮ-ሱዳን ድንበር ጉዳይን አስመልክቶ ስለተካሔደው የምክክር መድረክ ፋይዳ ያስረዳሉ።


አንኳሮች


  • የኢትዮ-ሱዳን የድንበር መፍትሔ ዕሳቤዎች
  • የጎንደርና የሱዳን ዩኒቨርሲቲ ስምምነቶች
  • የምክክር መድረኩ ተሳታፊዎች ተዋፅዖ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now