“ኢሕአዴግ የሚባለው አይዲዮሎጂ ብቻ ሳይሆን መዋቅሩን አፍርሶ በሌላ ፓርቲ መተካቱ ለጠ/ሚ/ሩ ትልቅ ድል ነው” - ዶ/ር ብርሃነመስቀል አበበ ሰኚ

Interview with Dr Birhanemeskel Abebe Segni

Dr Birhanemeskel Abebe Segni Source: Courtesy of BMAS

ዶ/ር ብርሃነመስቀል አበበ ሰኚ፤ በአሁኑ ወቅት በሎስ አንጀለስ የኢትዮጵያ ቆንሱላ ጽሕፈት ቤት ቆንሱል ጀኔራል ናቸው። በወቅታዊ የኢትዮጵያ ጉዳዮች ላይ ላካሄድነው ቃለ ምልልስ ምላሽ የሰጡት በዲፕሎማሲው ዘርፍ ተወካይነታቸው የመንግሥትን አቋም ለማንጸባረቅ ሳይሆን ግለ አተያያቸውን በማጋራት ነው።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now