“የምንሠራው የሰብዓዊ መብቶችን ለመከላከል እንጂ፤ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች ሲፈጸሙ እየጠበቅን ለመዘገብ አይደለም።" - ዶ/ር ዳንኤል በቀለ

Interview with Dr Daniel Bekele

Dr Daniel Bekele Source: Courtesy of PD

ዶ/ር ዳንኤል በቀለ - የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን - ኮሚሽነር ናቸው። ቀደም ሲልም በአምነስቲ ኢንተርናሽናል በገዲብ አማካሪነት፤ እንዲሁም የሂዩማን ራይትስ ዎች የአፍሪካ ዳይሬክተር ሆነው ኒው ዮርክ ውስጥ ሰርተዋል። በየዓመቱ ዲሴምበር 10 ስለሚከበረው ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ቀን፣ ኢሰመኮን በአዲስ የለውጥ መንፈስ ጠንካራና ነፃ ተቋም ለማድረግ ቆርጠው መነሳታችውን፣ የሰብዓዊ መብቶች ጥበቃ ግንዛቤን በኢትዮጵያውን ዘንድ በአዲስ መልኩ ለማስረጽ ስላሏቸው ትልሞችና የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የሰላም ኖቤል ሽልማት ኢትዮጵያ ውስጥ ለሰላም ሰፈናና ለሰብዓዊ መብቶች ጥበቃ ስለሚኖረው ሚና አንስተው ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now