“የሕዳሴ ግድብ ለግብፅና ለሱዳን ከሚሰጠው ጥቅም አኳያ ኢትዮጵያ እንዲያውም ለግድቡ ማሠሪያ bill መላክ አለባት” - ዶ/ር ከፍያለው መኮንን

Interview with Dr Kefyalew Mekonnen

Dr Kefyalew Mekonnen Source: Courtesy of KM and SUNA

ዶ/ር ከፍያለው መኮንን የዓባይ ወንዝና የሕዳሴ ግድብ ዙሪያ ስላሉ ፋይዳዎችና ውዝግቦች ይናገራሉ። ዶ/ር ከፍያለው የሶስተኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፋቸውን ያቀረቡት በዓባይ ላይ ነው (The economics of developing water resource projects in the Ethiopian Nile River Basin, their socio-economic, political, environmental and transboundary implications) ።


አንኳሮች


  • የኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን ውዝግብ አስባቦች
  • የዓባይ ወንዝ ውሎች
  • ምክረ ሃሳቦች - ለፖሊሲ ቀራጭና ወጣት ተመራማሪዎች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now