“በኢትዮጵያ በኩል እስካሁን የተወሰደው አቋም ትክክል ነው፤የሕዳሴ ሙሌት መቀጠል አለበት” - ዶ/ር መላኩ ተገኝ

Interview with Dr Melakou Tegegn

Dr Melakou Tegegn Source: Supplied

ዶ/ር መላኩ ተገኝ - የቀድሞው Nile Basin Discourse (NBD) ዳይሬክተር፤ ስለ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጄክት፣ በኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን መካከል ስላሉ የድርድር ሂደቶች አንስተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


  • Nile Basin Initiative (NBI) ለኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን መፍትሔ አፈላላጊነት ተመራጭ መሆን
  • የእንቦጭ አረም ለጣናና ቪክቶሪያ ሐይቆች ሕልውና አስጊነት
  • የመንግሥት፣ ሚዲያና የዳያስፖራ ማኅበረሰብ ሚናዎች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now