“በኢትዮጵያ በኩል እስካሁን የተወሰደው አቋም ትክክል ነው፤የሕዳሴ ሙሌት መቀጠል አለበት” - ዶ/ር መላኩ ተገኝ20:46Dr Melakou Tegegn Source: Suppliedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (38.05MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር መላኩ ተገኝ - የቀድሞው Nile Basin Discourse (NBD) ዳይሬክተር፤ ስለ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጄክት፣ በኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን መካከል ስላሉ የድርድር ሂደቶች አንስተው ይናገራሉ።አንኳሮችNile Basin Initiative (NBI) ለኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን መፍትሔ አፈላላጊነት ተመራጭ መሆንየእንቦጭ አረም ለጣናና ቪክቶሪያ ሐይቆች ሕልውና አስጊነትየመንግሥት፣ ሚዲያና የዳያስፖራ ማኅበረሰብ ሚናዎችShareLatest podcast episodes"ልጄ 'ማሚ እኔ ይኼን ቆዳዬን አልወደምው፤ ቀዪሪልኝ' ሲለኝ የተሰማኝን ስሜት በቃል ለመግለፅ ይከብዳል። በጣም ነው የከፋኝ።" ወ/ሮ ጌጤ ነጋሽ"ጠብን፣ መቀየምን ትፈራለች፤ ፍቅርን፣ ሰው ማክበርን ትወዳለች። በእምነቷም፣ በልጆቿም በትዳሯም ጠንካራ ነበረች።" የወ/ሮ ወርቅነሽ ባለቤት አቶ አብርሃም ተዘራ ገሠሠፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ‘በጣም ትልቅ ስጦታ ሰጠችኝ‘ አሉኢትዮጵያ በዓለም 5ኛዋ ግዙፍ አበባ ላኪ ሀገር ተባለች