ዶ/ር መላኩ ተገኝ - የቀድሞው Nile Basin Discourse (NBD) ዳይሬክተር፤ ስለ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጄክት፣ በኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን መካከል ስላሉ የድርድር ሂደቶች አንስተው ይናገራሉ።
አንኳሮች
- Nile Basin Initiative (NBI) ለኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን መፍትሔ አፈላላጊነት ተመራጭ መሆን
- የእንቦጭ አረም ለጣናና ቪክቶሪያ ሐይቆች ሕልውና አስጊነት
- የመንግሥት፣ ሚዲያና የዳያስፖራ ማኅበረሰብ ሚናዎች
Share






