“ኢትዮጵያ ውስጥ ወደ 40 የሚደርሱ አነስተኛ ግድቦች ከተሠሩ በኋላ ለስኬት ሳይበቁ ቀርተዋል” - ዶ/ር ነሂሚያ ሰለሞን

Interview with Dr Nehemia Solomon

Dr Nehemia Solomon Source: Supplied

ዶ/ር ነሂሚያ ሰለሞን - በኩዊንስላንድ - አውስትራሊያ ገዲብ ጂኦ - ቴክኒካል መሐንዲስ፤ ስለ ሕዳሴ ግድብ፣ የአውስትራሊያና ኢትዮጵያን የግድብ አሠራር ተሞክሮች በንፅፅሮሽ ይገልጣሉ።


አንኳሮች


  • የአፈር ጥናት አስተዋፅዖ ለግድብ ዲዛይን
  • የግድቦች ለውጤት ያለመብቃት ምክንያቶች
  • የአውስትራሊያ የአፈር ጥናትና ዲዛይን ልምዶች ለኢትዮጵያ  

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now