“ብንስማማበትም ባንስማማበትም የፌዴሬሽን ምክር ቤት የሰጠው ሕገ መንግሥታዊ ትርጉም ገዢ ነው፤ አስገዳጅም ነው” - ዶ/ር ወንድወሰን ደምሴ18:49Dr Wondwossen Demissie Source: Suppliedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (34.48MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ወንድወሰን ደምሴ - በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሕግ መምህር፤ በቅርቡ የኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት አጣሪ ኮሚቴ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር የቀረቡለትን የሕገ መንግሥት መጠይቆች አስመልክቶ በሰጠው ውሳኔ ላይ አተያያቸውን ይገልጣሉ።አንኳሮች ከፌዴሬሽን ምክር ቤት የሕገ መንግሥት ትርጉም የመጠየቅ አግባብነትየሕገ መንግሥት ትርጉም ውሳኔ አፈጻጸም ለኢትዮጵያ ራሱን የቻለ የሕገ መንግሥት ተርጓሚ አካል አሥፈላጊነት ShareLatest podcast episodes"ኢትዮጵያ ውስጥ የሁሉንም ክልልሎች ይሁንታ ለማግኘትና ዲሞክራሲም ሥር እንዲሰድ ለማድረግ ፕሬዚደንታዊ ሥርዓት ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የዳያስፖራ ማኅበረሰብ ውስጥ የሚታየው የሀገር ቤት ነፀብራቅ ነው፤ ሀገር ቤት ያለው ሁኔታ እየሰከነ ሲሄድ የዳያስፖራውም እንደዚያ ይሆናል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የኢኮኖሚ ዕድገት ኢትዮጵያዊነት እንዲለመልም ያደርጋል፤ ሕዝብ ኢትዮጵያዊነት የሚያስገኘውን ጥቅም እንዲያውቅ ማድረግ ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም2018 - አዲስ ዓመት፣ አውደ ዓመት፣ ዕንቁጣጣሽ