“ብንስማማበትም ባንስማማበትም የፌዴሬሽን ምክር ቤት የሰጠው ሕገ መንግሥታዊ ትርጉም ገዢ ነው፤ አስገዳጅም ነው” - ዶ/ር ወንድወሰን ደምሴ

Interview with Dr Wondwossen Demissie

Dr Wondwossen Demissie Source: Supplied

ዶ/ር ወንድወሰን ደምሴ - በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሕግ መምህር፤ በቅርቡ የኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት አጣሪ ኮሚቴ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር የቀረቡለትን የሕገ መንግሥት መጠይቆች አስመልክቶ በሰጠው ውሳኔ ላይ አተያያቸውን ይገልጣሉ።


አንኳሮች


 

  • ከፌዴሬሽን ምክር ቤት የሕገ መንግሥት ትርጉም የመጠየቅ አግባብነት
  • የሕገ መንግሥት ትርጉም ውሳኔ አፈጻጸም  
  • ለኢትዮጵያ ራሱን የቻለ የሕገ መንግሥት ተርጓሚ አካል አሥፈላጊነት

 


Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now