“ብንስማማበትም ባንስማማበትም የፌዴሬሽን ምክር ቤት የሰጠው ሕገ መንግሥታዊ ትርጉም ገዢ ነው፤ አስገዳጅም ነው” - ዶ/ር ወንድወሰን ደምሴ18:49Dr Wondwossen Demissie Source: Suppliedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (34.48MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ወንድወሰን ደምሴ - በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሕግ መምህር፤ በቅርቡ የኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት አጣሪ ኮሚቴ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር የቀረቡለትን የሕገ መንግሥት መጠይቆች አስመልክቶ በሰጠው ውሳኔ ላይ አተያያቸውን ይገልጣሉ።አንኳሮች ከፌዴሬሽን ምክር ቤት የሕገ መንግሥት ትርጉም የመጠየቅ አግባብነትየሕገ መንግሥት ትርጉም ውሳኔ አፈጻጸም ለኢትዮጵያ ራሱን የቻለ የሕገ መንግሥት ተርጓሚ አካል አሥፈላጊነት ShareLatest podcast episodes"ልጄ 'ማሚ እኔ ይኼን ቆዳዬን አልወደምው፤ ቀዪሪልኝ' ሲለኝ የተሰማኝን ስሜት በቃል ለመግለፅ ይከብዳል። በጣም ነው የከፋኝ።" ወ/ሮ ጌጤ ነጋሽ"ጠብን፣ መቀየምን ትፈራለች፤ ፍቅርን፣ ሰው ማክበርን ትወዳለች። በእምነቷም፣ በልጆቿም በትዳሯም ጠንካራ ነበረች።" የወ/ሮ ወርቅነሽ ባለቤት አቶ አብርሃም ተዘራ ገሠሠፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ‘በጣም ትልቅ ስጦታ ሰጠችኝ‘ አሉኢትዮጵያ በዓለም 5ኛዋ ግዙፍ አበባ ላኪ ሀገር ተባለች