SKIP TO MAIN CONTENT

“ሕገ መንግሥትን ማሻሻሉ ለአጭር ጊዜ የፖለቲካ ችግር መፍቻ መጥፎ ልምድ ይሆናል የሚል ፍርሃት አለኝ እንጂ የተሻለ አማራጭ መፍትሔ ሊሆን ይችላል” - ዶ/ር ዘመላክ አይተነው

Interview with dr zemelak Aytenew
Dr Zemelak Aytenew Source: Supplied

ረዳት ፕሮፌሰር ዘመላክ አይተነው - በደቡብ አፍሪካ ዌስተርን ኬፕ ዩኒቨርሲቲ ፌሎውና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፌዴራሊዝምና አስተዳደር ጥናቶች ማዕከል ዋና ዳይሬክተር፤ በቅርቡ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስተዳደር ባቀረባቸው አማራጮች 1) የሕዝብ ተወካዮችን ምክር ቤትን መበተን 2) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅና 3) ሕገ መንግሥትን ማሻሻል ላይ ግለ አተያያቸውን ይገልጣሉ።


Published

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS


Skip to podcast episode content

ረዳት ፕሮፌሰር ዘመላክ አይተነው - በደቡብ አፍሪካ ዌስተርን ኬፕ ዩኒቨርሲቲ ፌሎውና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፌዴራሊዝምና አስተዳደር ጥናቶች ማዕከል ዋና ዳይሬክተር፤ በቅርቡ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስተዳደር ባቀረባቸው አማራጮች 1) የሕዝብ ተወካዮችን ምክር ቤትን መበተን 2) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅና 3) ሕገ መንግሥትን ማሻሻል ላይ ግለ አተያያቸውን ይገልጣሉ።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now