ረዳት ፕሮፌሰር ዘመላክ አይተነው - በደቡብ አፍሪካ ዌስተርን ኬፕ ዩኒቨርሲቲ ፌሎውና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፌዴራሊዝምና አስተዳደር ጥናቶች ማዕከል ዋና ዳይሬክተር፤ በቅርቡ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስተዳደር ባቀረባቸው አማራጮች 1) የሕዝብ ተወካዮችን ምክር ቤትን መበተን 2) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅና 3) ሕገ መንግሥትን ማሻሻል ላይ ግለ አተያያቸውን ይገልጣሉ።
Share

Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends



