“ፖለቲካ ተኮር ሃሰተኛ መረጃዎች ኢትዮጵያ ውስጥ እየተስፋፉ ነው” - ጋዜጠኛ ኤሊያስ መሠረት

Interview with Elias Meseret

Journalist Elias Meseret Source: Supplied

ኢትዮጵያቼክ / EthiopiaCheck / የተሰኘ ሀሠተኛ መረጃዎችን የሚያጋልጥ ፕሮጀክት ከኢንተርኒውስ ጋር የጀመረው ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት ባለፉት ሶስት ዓመታት በሶሻል ሚዲያ የሚሰራጩ መረጃዎችን በማረጋገጥና በማጋለጥ ረገድ ያሳለፋቸውን ውጣውረዶች ፣ ሃሰተኛ መረጃዎችን እንዴት መለየት እንደሚቻልና ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ እየጨመሩ ስለመጡት ፖለቲካ ተኮር የተዛቡ መረጃዎች ምክንያት ይናገራል።


አንኳሮች


  • የኢትዮጵያቼክ ዓላማና ተልዕኮዎች
  • የሃሰት መረጃዎች ስርጭትና ማኅበራዊ ሚዲያ
  • ሃሰተኛ መረጃዎችን የማጥሪያ መንገዶች  

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
“ፖለቲካ ተኮር ሃሰተኛ መረጃዎች ኢትዮጵያ ውስጥ እየተስፋፉ ነው” - ጋዜጠኛ ኤሊያስ መሠረት | SBS Amharic