“ፖለቲካ ተኮር ሃሰተኛ መረጃዎች ኢትዮጵያ ውስጥ እየተስፋፉ ነው” - ጋዜጠኛ ኤሊያስ መሠረት

Interview with Elias Meseret

Journalist Elias Meseret Source: Supplied

ኢትዮጵያቼክ / EthiopiaCheck / የተሰኘ ሀሠተኛ መረጃዎችን የሚያጋልጥ ፕሮጀክት ከኢንተርኒውስ ጋር የጀመረው ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት ባለፉት ሶስት ዓመታት በሶሻል ሚዲያ የሚሰራጩ መረጃዎችን በማረጋገጥና በማጋለጥ ረገድ ያሳለፋቸውን ውጣውረዶች ፣ ሃሰተኛ መረጃዎችን እንዴት መለየት እንደሚቻልና ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ እየጨመሩ ስለመጡት ፖለቲካ ተኮር የተዛቡ መረጃዎች ምክንያት ይናገራል።


አንኳሮች


  • የኢትዮጵያቼክ ዓላማና ተልዕኮዎች
  • የሃሰት መረጃዎች ስርጭትና ማኅበራዊ ሚዲያ
  • ሃሰተኛ መረጃዎችን የማጥሪያ መንገዶች  

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now