ኢትዮጵያቼክ / EthiopiaCheck / የተሰኘ ሀሠተኛ መረጃዎችን የሚያጋልጥ ፕሮጀክት ከኢንተርኒውስ ጋር የጀመረው ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት ባለፉት ሶስት ዓመታት በሶሻል ሚዲያ የሚሰራጩ መረጃዎችን በማረጋገጥና በማጋለጥ ረገድ ያሳለፋቸውን ውጣውረዶች ፣ ሃሰተኛ መረጃዎችን እንዴት መለየት እንደሚቻልና ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ እየጨመሩ ስለመጡት ፖለቲካ ተኮር የተዛቡ መረጃዎች ምክንያት ይናገራል።
አንኳሮች
- የኢትዮጵያቼክ ዓላማና ተልዕኮዎች
- የሃሰት መረጃዎች ስርጭትና ማኅበራዊ ሚዲያ
- ሃሰተኛ መረጃዎችን የማጥሪያ መንገዶች
Share






