በአማራ ክልል ያስቻለው ፍርድ ቤት በቀድሞዎቹ የኢሕ አዴግ መንግሥት ባለ ሥልጣናት አቶ በረከት ሰምዖንና አቶ ታደሰ ካሣ የስድስትና ስምንት ዓመታት እሥራት በቅደም ተከትል በይኗል። ጠበቃቸው ሕይወት ሊላይ የፍርድ ቤቱን ውሳኔ ተመርኩዘው ይግባኝ ለመጠየቅ ውጥን እንዳላቸው ይናገራሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Hiwot Lilay (L), Bereket Simon (C), and Tadesse Kassa (R) Source: Supplied
Published
By Stringer
Source: SBS
Share this with family and friends

