“የጥፋተኛነት ውሳኔና የቅጣት ማቅለያ ላይ ይግባኝ እንጠይቃለን” - ጠበቃ ሕይወት ሊላይ

Interview with Hiwot Lilay

Hiwot Lilay (L), Bereket Simon (C), and Tadesse Kassa (R) Source: Supplied

በአማራ ክልል ያስቻለው ፍርድ ቤት በቀድሞዎቹ የኢሕ አዴግ መንግሥት ባለ ሥልጣናት አቶ በረከት ሰምዖንና አቶ ታደሰ ካሣ የስድስትና ስምንት ዓመታት እሥራት በቅደም ተከትል በይኗል። ጠበቃቸው ሕይወት ሊላይ የፍርድ ቤቱን ውሳኔ ተመርኩዘው ይግባኝ ለመጠየቅ ውጥን እንዳላቸው ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now