Hiwot Lilay (L), Bereket Simon (C), and Tadesse Kassa (R) Source: Suppliedበአማራ ክልል ያስቻለው ፍርድ ቤት በቀድሞዎቹ የኢሕ አዴግ መንግሥት ባለ ሥልጣናት አቶ በረከት ሰምዖንና አቶ ታደሰ ካሣ የስድስትና ስምንት ዓመታት እሥራት በቅደም ተከትል በይኗል። ጠበቃቸው ሕይወት ሊላይ የፍርድ ቤቱን ውሳኔ ተመርኩዘው ይግባኝ ለመጠየቅ ውጥን እንዳላቸው ይናገራሉ።
በአማራ ክልል ያስቻለው ፍርድ ቤት በቀድሞዎቹ የኢሕ አዴግ መንግሥት ባለ ሥልጣናት አቶ በረከት ሰምዖንና አቶ ታደሰ ካሣ የስድስትና ስምንት ዓመታት እሥራት በቅደም ተከትል በይኗል። ጠበቃቸው ሕይወት ሊላይ የፍርድ ቤቱን ውሳኔ ተመርኩዘው ይግባኝ ለመጠየቅ ውጥን እንዳላቸው ይናገራሉ።