Mahemud Eshetu Tekuya (L), and Grand Ethiopian Renaissance Dam (R) Source: Courtesy of MET and PDማኅሙድ እሸቱ ትኩዬ - በ McGeorge School of Law የዓለም አቀፍ ሕግ PhD ተማሪ፤ የዓባይ ተፋሰስን አስመልክቶ በግብፅና ሱዳን የቅኝ ግዛት ዘመን የተካሄዱ የውል ስምምነቶች ያላቸውን ሕጋዊ እንድምታ፣ የታላቁን የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጄክትን በተመለከተ በዩናይትድ ስቴትስ አደራዳሪነት በኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን መካከል የተካሄዱትን ድርድሮች ከዓለም አቀፍ ሕጎች ጋር በማነጻጸር ይናገራሉ።
Published
Updated
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Skip to podcast episode content
Share this with family and friends
ማኅሙድ እሸቱ ትኩዬ - በ McGeorge School of Law የዓለም አቀፍ ሕግ PhD ተማሪ፤ የዓባይ ተፋሰስን አስመልክቶ በግብፅና ሱዳን የቅኝ ግዛት ዘመን የተካሄዱ የውል ስምምነቶች ያላቸውን ሕጋዊ እንድምታ፣ የታላቁን የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጄክትን በተመለከተ በዩናይትድ ስቴትስ አደራዳሪነት በኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን መካከል የተካሄዱትን ድርድሮች ከዓለም አቀፍ ሕጎች ጋር በማነጻጸር ይናገራሉ።