SKIP TO MAIN CONTENT

“ኢትዮጵያ በአሜሪካ ከሚመራው ድርድር መውጣት አለባት” - ማኅሙድ እሸቱ ትኩዬ

Interview with Mahemud Eshetu Tekuya
Mahemud Eshetu Tekuya (L), and Grand Ethiopian Renaissance Dam (R) Source: Courtesy of MET and PD

ማኅሙድ እሸቱ ትኩዬ - በ McGeorge School of Law የዓለም አቀፍ ሕግ PhD ተማሪ፤ የዓባይ ተፋሰስን አስመልክቶ በግብፅና ሱዳን የቅኝ ግዛት ዘመን የተካሄዱ የውል ስምምነቶች ያላቸውን ሕጋዊ እንድምታ፣ የታላቁን የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጄክትን በተመለከተ በዩናይትድ ስቴትስ አደራዳሪነት በኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን መካከል የተካሄዱትን ድርድሮች ከዓለም አቀፍ ሕጎች ጋር በማነጻጸር ይናገራሉ።


Published

Updated

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS


Skip to podcast episode content

ማኅሙድ እሸቱ ትኩዬ - በ McGeorge School of Law የዓለም አቀፍ ሕግ PhD ተማሪ፤ የዓባይ ተፋሰስን አስመልክቶ በግብፅና ሱዳን የቅኝ ግዛት ዘመን የተካሄዱ የውል ስምምነቶች ያላቸውን ሕጋዊ እንድምታ፣ የታላቁን የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጄክትን በተመለከተ በዩናይትድ ስቴትስ አደራዳሪነት በኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን መካከል የተካሄዱትን ድርድሮች ከዓለም አቀፍ ሕጎች ጋር በማነጻጸር ይናገራሉ።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now