ወይዘሪት መቅደላዊት መሳይ - የድኅረ ምረቃ ተማሪና በዓባይ ወንዝ ላይ ተመራማሪ፤ ከነገሥታቱ ዘመነ መንግሥት ጀምሮ በኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን መካከል ዓባይን አስመልክቶ ያሉትን ታሪካዊ ግንኙነቶች፣ በቅርቡም በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጄክት ዙሪያ ለአንድ አሠርት ዓመት እየተካሄዱ ስላሉት ውይይቶችና ድርድሮች አሉታዊና አዎንታዊ ጎኖችን በንፅፅሮሽ አንስተው ይናገራሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Mekdelawit Messay Source: Supplied
Published
Updated
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

