“ግብፆች ዓባይን የሞትና ሽረት ጉዳይ አድርገው ሲያቀርቡ፤ በእኛ በኩል የአገር ውበትና የኩራት ውኃ ከመሆን አላለፈም” - መቅደላዊት መሳይ

Interview with Mekdelawit Messay

Mekdelawit Messay Source: Supplied

ወይዘሪት መቅደላዊት መሳይ - የድኅረ ምረቃ ተማሪና በዓባይ ወንዝ ላይ ተመራማሪ፤ ከነገሥታቱ ዘመነ መንግሥት ጀምሮ በኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን መካከል ዓባይን አስመልክቶ ያሉትን ታሪካዊ ግንኙነቶች፣ በቅርቡም በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጄክት ዙሪያ ለአንድ አሠርት ዓመት እየተካሄዱ ስላሉት ውይይቶችና ድርድሮች አሉታዊና አዎንታዊ ጎኖችን በንፅፅሮሽ አንስተው ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now