*** ፕሮፌሰር አሮን ተስፋዬ፣ በዊሊያም ፓተርሰን ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ ዲፓርትመንት ዋና ኃላፊ፤ አቶ ኤልያስ ወንድሙ - የፀሐይ አሳታሚ ድርጅት መሥራችና ዋና ሥራ አስኪያጅ፤ እንዲሁም የዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ጥናቶች ጆርናል አርታኢ፤ የጆ ባይደን 46ኛው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት መሆን ለኢትዮጵያውን - አሜሪካውያን፣ አፍሪካና ኢትዮጵያ ፋይዳዎቹ ምን ሊሆኑ እንደሚችሉ አተያይቸውን ያጋራሉ።
አንኳሮች
- የጆ ባይደን ፕሬዚደንታዊ ድል ለአሜሪካ የሚያስገኛቸው ትሩፋቶችና የሚጠብቁት ተግዳሮቶች
- የባይደን አስተዳደር የውጭ ፖሊሲ ለአፍሪካ በተለይም ለኢትዮጵያ የሚኖሩት ፋይዳዎች
- የኢትዮጵያውያን - አሜሪካውያን የ2020 ፕሬዚደንታዊ ምርጫ ሚና
Share






