“ትራምፕ ቢያሸንፍ ኖሮ አገራችን የጦርነት ማዕከል ትሆን ነበር” - ኤልያስ ወንድሙ

US Election 2020

Prof Aaron Tesfaye (L), President - Elect Joe Biden (C) and Elias Wondimu (R) Source: SBS News, AT and EW

*** ፕሮፌሰር አሮን ተስፋዬ፣ በዊሊያም ፓተርሰን ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ ዲፓርትመንት ዋና ኃላፊ፤ አቶ ኤልያስ ወንድሙ - የፀሐይ አሳታሚ ድርጅት መሥራችና ዋና ሥራ አስኪያጅ፤ እንዲሁም የዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ጥናቶች ጆርናል አርታኢ፤ የጆ ባይደን 46ኛው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት መሆን ለኢትዮጵያውን - አሜሪካውያን፣ አፍሪካና ኢትዮጵያ ፋይዳዎቹ ምን ሊሆኑ እንደሚችሉ አተያይቸውን ያጋራሉ።


አንኳሮች


 

  • የጆ ባይደን ፕሬዚደንታዊ ድል ለአሜሪካ የሚያስገኛቸው ትሩፋቶችና የሚጠብቁት ተግዳሮቶች
  • የባይደን አስተዳደር የውጭ ፖሊሲ ለአፍሪካ በተለይም ለኢትዮጵያ የሚኖሩት ፋይዳዎች
  • የኢትዮጵያውያን - አሜሪካውያን የ2020 ፕሬዚደንታዊ ምርጫ ሚና

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
“ትራምፕ ቢያሸንፍ ኖሮ አገራችን የጦርነት ማዕከል ትሆን ነበር” - ኤልያስ ወንድሙ | SBS Amharic