“ትራምፕ ቢያሸንፍ ኖሮ አገራችን የጦርነት ማዕከል ትሆን ነበር” - ኤልያስ ወንድሙ

US Election 2020

Prof Aaron Tesfaye (L), President - Elect Joe Biden (C) and Elias Wondimu (R) Source: SBS News, AT and EW

*** ፕሮፌሰር አሮን ተስፋዬ፣ በዊሊያም ፓተርሰን ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ ዲፓርትመንት ዋና ኃላፊ፤ አቶ ኤልያስ ወንድሙ - የፀሐይ አሳታሚ ድርጅት መሥራችና ዋና ሥራ አስኪያጅ፤ እንዲሁም የዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ጥናቶች ጆርናል አርታኢ፤ የጆ ባይደን 46ኛው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት መሆን ለኢትዮጵያውን - አሜሪካውያን፣ አፍሪካና ኢትዮጵያ ፋይዳዎቹ ምን ሊሆኑ እንደሚችሉ አተያይቸውን ያጋራሉ።


አንኳሮች


 

  • የጆ ባይደን ፕሬዚደንታዊ ድል ለአሜሪካ የሚያስገኛቸው ትሩፋቶችና የሚጠብቁት ተግዳሮቶች
  • የባይደን አስተዳደር የውጭ ፖሊሲ ለአፍሪካ በተለይም ለኢትዮጵያ የሚኖሩት ፋይዳዎች
  • የኢትዮጵያውያን - አሜሪካውያን የ2020 ፕሬዚደንታዊ ምርጫ ሚና

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now