“በእኔ እምነት የጠ/ሚ/ር ዐቢይ አገር በቀል የኢኮኖሚ ፖሊሲ አገር በቀል አይደለም፤ መዋቅራዊ ለውጥም አያመጣም” - ፕ/ር ዓለማየሁ ገዳ29:30Prof Alemayehu Geda Source: AG and PMOኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (54.02MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገዳ - በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የማክሮና ዓለም አቀፍ ምጣኔ ሃብት መምህርና ተመራማሪ፤ ኢትዮጵያ ውስጥ በሂደት ላይ ያለውን ለውጥ ተከትሎ የምጣኔ ሃብት ግመገማ አተያያቸውን ያጋራሉ።አንኳሮች የአገር በቀል ምጣኔ ሃብት ፖሊሲ የኮቨድ - 19 አሉታዊ ተፅዕኖ በምጣኔ ሃብት ላይምጣኔ ሃብታዊ ምክረ ሃሳቦችShareLatest podcast episodes"የሐበሻ ማኅበረሰብ መጥቶ ቢያየኝ፤ ቢደግፈኝ ደስ ይለኛል። ሁሉም ሰው የራሱ የሆነ ነገር የሚያገኝበት ትዕይንት ነው" ሶሊያና እርሴፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ የኢራን-እሥራኤል-ዩናይትድ ስቴትስ ተኩስ አቁምን ላልተወሰነ ጊዜ አራዘሙየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እስከ ሚያዝያ 9 ቀን 2018 ድረስ 47 ሚሊዮን የሚጠጉ መራጮች መመዝገባቸውን አስታወቀዩናይድ ስቴትስ የኢራንን መርከብ በቁጥጥሯ ስር አዋለች፤ ኢራን የአፀፋ እርምጃ እወስዳለሁ አለች