“ለጀርመኗ ቻንስለር ደብዳቤ ለመፃፍ የተነሳሳነው ግብፅን የሕዳሴ ግድብ ሰለባ አድርጎ የማቅረቡ ገጽታ እውነት እንዳልሆነ ለማስረዳት ነው” - ፕ/ር አስናቀች ሥዩምና ዶ/ር ጸጋዬ ደግነህ

Interview with Prof Asnakech and Dr Tsegaye

Prof. Dr. Asnakech Seyoum (L) and Dr Tsegaye Degineh (R) Source: Supplied

በበርሊን የቴክኒክ ኬሚስትሪ ፕሮፌሰር ዶ/ር አስናቀች ሥዩምና የምጣኔ ኃብት ባለሙያ ዶ/ር ጸጋዬ ደግነህ፤ በአገረ ጀርመን ካሉ የኢትዮጵያ ማኅበረሰብ አባላት ጋር በመተባበር ለጀርመኗ ቻንስለር አንግላ ሜርክል ስለ ጻፉት ደብዳቤ ተልዕኮ ይናገራሉ።


አንኳሮች


  • የደብዳቤው ዋነኛ ይዘቶች
  • የሕዳሴ ግድብ የኃይልና አካባቢያዊ ትሩፋቶች
  • ፍትሕ፣ ዕውነታና አሃዛዊ ጭብጦችን ያቀፈ የገጽታ ግንባታ ሥራዎች

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service