“ለጀርመኗ ቻንስለር ደብዳቤ ለመፃፍ የተነሳሳነው ግብፅን የሕዳሴ ግድብ ሰለባ አድርጎ የማቅረቡ ገጽታ እውነት እንዳልሆነ ለማስረዳት ነው” - ፕ/ር አስናቀች ሥዩምና ዶ/ር ጸጋዬ ደግነህ25:49Prof. Dr. Asnakech Seyoum (L) and Dr Tsegaye Degineh (R) Source: Suppliedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (47.27MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android በበርሊን የቴክኒክ ኬሚስትሪ ፕሮፌሰር ዶ/ር አስናቀች ሥዩምና የምጣኔ ኃብት ባለሙያ ዶ/ር ጸጋዬ ደግነህ፤ በአገረ ጀርመን ካሉ የኢትዮጵያ ማኅበረሰብ አባላት ጋር በመተባበር ለጀርመኗ ቻንስለር አንግላ ሜርክል ስለ ጻፉት ደብዳቤ ተልዕኮ ይናገራሉ።አንኳሮችየደብዳቤው ዋነኛ ይዘቶችየሕዳሴ ግድብ የኃይልና አካባቢያዊ ትሩፋቶችፍትሕ፣ ዕውነታና አሃዛዊ ጭብጦችን ያቀፈ የገጽታ ግንባታ ሥራዎችShareLatest podcast episodes"ኢትዮጵያ ውስጥ የሁሉንም ክልልሎች ይሁንታ ለማግኘትና ዲሞክራሲም ሥር እንዲሰድ ለማድረግ ፕሬዚደንታዊ ሥርዓት ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የዳያስፖራ ማኅበረሰብ ውስጥ የሚታየው የሀገር ቤት ነፀብራቅ ነው፤ ሀገር ቤት ያለው ሁኔታ እየሰከነ ሲሄድ የዳያስፖራውም እንደዚያ ይሆናል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የኢኮኖሚ ዕድገት ኢትዮጵያዊነት እንዲለመልም ያደርጋል፤ ሕዝብ ኢትዮጵያዊነት የሚያስገኘውን ጥቅም እንዲያውቅ ማድረግ ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም2018 - አዲስ ዓመት፣ አውደ ዓመት፣ ዕንቁጣጣሽ