“ለጀርመኗ ቻንስለር ደብዳቤ ለመፃፍ የተነሳሳነው ግብፅን የሕዳሴ ግድብ ሰለባ አድርጎ የማቅረቡ ገጽታ እውነት እንዳልሆነ ለማስረዳት ነው” - ፕ/ር አስናቀች ሥዩምና ዶ/ር ጸጋዬ ደግነህ

Interview with Prof Asnakech and Dr Tsegaye

Prof. Dr. Asnakech Seyoum (L) and Dr Tsegaye Degineh (R) Source: Supplied

በበርሊን የቴክኒክ ኬሚስትሪ ፕሮፌሰር ዶ/ር አስናቀች ሥዩምና የምጣኔ ኃብት ባለሙያ ዶ/ር ጸጋዬ ደግነህ፤ በአገረ ጀርመን ካሉ የኢትዮጵያ ማኅበረሰብ አባላት ጋር በመተባበር ለጀርመኗ ቻንስለር አንግላ ሜርክል ስለ ጻፉት ደብዳቤ ተልዕኮ ይናገራሉ።


አንኳሮች


  • የደብዳቤው ዋነኛ ይዘቶች
  • የሕዳሴ ግድብ የኃይልና አካባቢያዊ ትሩፋቶች
  • ፍትሕ፣ ዕውነታና አሃዛዊ ጭብጦችን ያቀፈ የገጽታ ግንባታ ሥራዎች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now