በበርሊን የቴክኒክ ኬሚስትሪ ፕሮፌሰር ዶ/ር አስናቀች ሥዩምና የምጣኔ ኃብት ባለሙያ ዶ/ር ጸጋዬ ደግነህ፤ በአገረ ጀርመን ካሉ የኢትዮጵያ ማኅበረሰብ አባላት ጋር በመተባበር ለጀርመኗ ቻንስለር አንግላ ሜርክል ስለ ጻፉት ደብዳቤ ተልዕኮ ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የደብዳቤው ዋነኛ ይዘቶች
- የሕዳሴ ግድብ የኃይልና አካባቢያዊ ትሩፋቶች
- ፍትሕ፣ ዕውነታና አሃዛዊ ጭብጦችን ያቀፈ የገጽታ ግንባታ ሥራዎች
Share






