“የሕዳሴ ግድብ ሲጠናቀቅ ኢትዮጵያ ትተናት የምንሰደዳት አገር ሳትሆን፤ ዜጎች የሚመለሱባት ገናና አገር ትሆናለች” - ፕ/ር አታላይ አየለ

GERD

A general view of the Blue Nile river as it passes through the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD), near Guba in Ethiopia (L) Prof Atalay Ayele (R). Source: Getty and A.Ayele

ፕሮፌሰር አታላይ አየለ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦፊዚክስ፣ የሕዋ ሳይንስና ስነ ፈለግ ተቋም ኃላፊ፣ ተመራማሪና መምህር፤ በቅርቡ “Dams in Stable Continental Interiors: The case for the Great Ethiopian Renaissance Dam (GERD) በሚል ርዕስ በ Horn of Africa Insight ለሕትመት ስላበቁት መጣጥፋቸው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የግብፅና ሱዳን ጥያቄዎችና የጸጥታ ሥጋት
  • የሁለተኛው ዙር ሙሌት ጠቀሜታዎች
  • የሕዳሴ ግድብ ትሩፋቶች

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
“የሕዳሴ ግድብ ሲጠናቀቅ ኢትዮጵያ ትተናት የምንሰደዳት አገር ሳትሆን፤ ዜጎች የሚመለሱባት ገናና አገር ትሆናለች” - ፕ/ር አታላይ አየለ | SBS Amharic