Prof Ayele Bekerie Source: A Bekerieየኢትዮጵያ ታሪክ ተመራማሪ ፕሮፌሰር አየለ በክሪ፤ የዘመነ ደኣማት (ቅድመ አክሱም) የሳባ ንግሥት በኢትዮጵያ ታሪክና ኢትዮጵያዊ ማንነት ላይ ስላላት ጉልህ አሻራ፤ እንዲሁም እስከ ዛሬ ዘልቆ ስላለው አወዛጋቢው ንግሥታዊ ግዛቷና ማንነቷ አንስተው ይናገራሉ።
Published
Updated
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Skip to podcast episode content
Share this with family and friends
የኢትዮጵያ ታሪክ ተመራማሪ ፕሮፌሰር አየለ በክሪ፤ የዘመነ ደኣማት (ቅድመ አክሱም) የሳባ ንግሥት በኢትዮጵያ ታሪክና ኢትዮጵያዊ ማንነት ላይ ስላላት ጉልህ አሻራ፤ እንዲሁም እስከ ዛሬ ዘልቆ ስላለው አወዛጋቢው ንግሥታዊ ግዛቷና ማንነቷ አንስተው ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የንግሥተ ሳባ ታሪክ አፈ ታሪክ ወይስ ዕውነታ?
- የንግሥተ ሳባ የኢየሩሳሌም ጉዞና ቀዳማዊ ምኒልክ
- ንግሥተ ሳባ ኢትዮጵያዊት ወይስ የመናዊት?