ፍቅሩ ነጋሽ ገብረኪዳን - በሴይንት ቶማስ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካና ፓን - አፍሪካ ታሪክ ፕሮፌሰር፤ ስለ Black Lives Matter ንቅናቄና ፓን - አፍሪካኒዝም ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የ Black Lives Matter ንቅናቄ ሚናና ኢትዮጵያውያን - አሜሪካውያን
- የዶናልድ ትራምፕ ፕሬዚደንትነት ለዘረኝነትና ፀረ-ዘረኝነት ያለው አዎንታዊና አሉታዊ ተፅዕኖ
- ፓን - አፍሪካኒዝምና ኢትዮጵያውያን
Share






