ፕሮፌሰር ሰለሞን በላይ - የኢትዮጵያ ሕዋ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ዳይሬክተር - ጄኔራል፤ ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ያመጠቀቻት ሳተላይት ተልዕኮዋን በምን መልኩ እየተወጣች እንደሆነና ስለ ሕዋ ፖሊሲና ስትራቴጂ ያስረዳሉ። ዶ/ር አበራ ሺፈራው - በደቡብ ኮሪያ ፑሳን ብሔራዊ ዩኒቨርሲቲ የኤሮስፔስ ምህንድስና መምህር፤ ስለ ኤሮስፔስ ምህንድስና ምንነትና እንደምን ኢትዮጵያ ውስጥ የኤሮስፔስ ኢንዱስትሪን መመሥረትና ማስፋፋት እንደሚቻል ይናገራሉ።
Share






