“እንደ የኢትዮጵያ ሕዋ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኃላፊም - ባለሙያም ኢትዮጵያ በ10 ዓመት ውስጥ ኢትዮጵያውያንን ወደ ስፔስ ልካ ማየት እሻለሁ” - ፕሮፌሰር ሰለሞን በላይ

Interview with Prof Solomon Belay and Drr Abera Shiferaw

Prof Solomon belay (L), ETRSS1 (C), and Dr Abera Shiferaw (L) Source: Courtesy of PD and AS

ፕሮፌሰር ሰለሞን በላይ - የኢትዮጵያ ሕዋ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ዳይሬክተር - ጄኔራል፤ ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ያመጠቀቻት ሳተላይት ተልዕኮዋን በምን መልኩ እየተወጣች እንደሆነና ስለ ሕዋ ፖሊሲና ስትራቴጂ ያስረዳሉ። ዶ/ር አበራ ሺፈራው - በደቡብ ኮሪያ ፑሳን ብሔራዊ ዩኒቨርሲቲ የኤሮስፔስ ምህንድስና መምህር፤ ስለ ኤሮስፔስ ምህንድስና ምንነትና እንደምን ኢትዮጵያ ውስጥ የኤሮስፔስ ኢንዱስትሪን መመሥረትና ማስፋፋት እንደሚቻል ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now