“በመንግሥት ጠንክሮ አለመውጣት ሳቢያ አሁንም የፖለቲካ ምሕዳሩ ጥበት አልተቀረፈም” - ሳሳሁልህ ከበደ

Interview with Sasahulh Kebede

Sasahulh Kebede Source: Supplied

አቶ ሳሳሁልህ ከበደ - የምክክር ለአንድነትና ዲሞክራሲ ፓርቲ ፕሬዚደንትና የዓለም አቀፍ ትብብር መድረክ የኢትዮጵያ ተወካይ ስለ ፓርቲያቸው እንቅስቃሴዎችና ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


  • የምክክር ለአንድነትና ዲሞክራሲ ፓርቲ ፖለቲካዊ ሚና
  • የአገር አቀፉ ምርጫ በኮቪድ - 19 ሳቢያ መራዘም
  • በግዳሴ ግድብ ፕሮጄክት ላይ የፓርቲው አገራዊ አቋም

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now