“ለእኔ ጀግናዬ በራሷ የምትተማመንና ያሰበችውን የምትሠራ ልጅ አድርጋ ብቻዋን ያሳደገችኝ እናቴ ናት” ሚኒስትር ደኤታ ሰላማዊት ካሣ12:31Selamawit Kassa. Source: S.Kassaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (9.9MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ሰላማዊት ካሣ - የኢፌዲሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ደኤታ፤ በመረጃ ፍሰት ውስጥ ስላሉና ወደፊትም ስለሚገጥሙ ተግዳሮቶችንና ግለ ሕይወታቸውን አንስተው ይናገራሉ። አንኳሮች የጋዜጠኛነት ደረጃ በኢትዮጵያታሳቢ ተግዳሮቶችየሥራ ኃላፊነትና ግለ ሕይወትShareLatest podcast episodes"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረናፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁበአዲስ አበባ በስድስት ወራት ውስጥ ከ5800 በላይ ፍቺዎች ተመዘገቡ