“በእጅ የያዙት ወርቅ መዳብ ሆኖብን ነው እንጂ፤ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነትን የመሰለ ነገር የለም” - ሲራክ አስፋው

Interview with Sirak asfaw - Ethiopian Crown Pt 2

Source: Supplied

አቶ ሲራክ አስፋው፤ የኔዘርላንድስ ነዋሪ ኢትዮጵያዊ ናቸው። የ18ኛው ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ ዘውድ ድንገት ቤታቸው እንደምን ገብቶ እንዳይወጣ አድርገዋል። ዘውዱንም ለ21 ዓመታት ደብቀው አቆይተው ወደ ታሪካዊ ሥፍራው ጨለቆት ቤተክርስቲያን በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በኩል እንዲደርስ በማድረጋቸውና ከ41 ዓመታት የስደት ሕይወት በኋላ አገራቸውንና ሕዝባቸውን በማየታቸው ስላደረባቸው ገደብ የለሽ ሐሴት ይናገራሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service