“ዘውዱን አንዳገኘው የረዳኝ ሥላሴ ነው፤ ለኢትዮጵያ መሪ በማስረከቤም ለአምላክ ታላቅ ምሥጋና አለኝ” ሲራክ አስፋው

Interview with with Sirak Asfaw Pt 1

Sirak Asfaw (L), and PM Abiy Ahmed (R) Source: Courtesy of PMO

አቶ ሲራክ አስፋው፤ የኔዘርላንድስ ነዋሪ ኢትዮጵያዊ ናቸው። የ18ኛው ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ ዘውድ ድንገት ቤታቸው እንደምን ገብቶ እንዳይወጣ እንዳደረጉ፤ዘውዱንም ለ21 ዓመታት ደብቀው አቆይተው ወደ ታሪካዊ ሥፍራው ጨለቆት ቤተክርስቲያን እንዲደርስ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በኩል እንደምን እንዳስረከቡ ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now