አቶ ሲራክ አስፋው፤ የኔዘርላንድስ ነዋሪ ኢትዮጵያዊ ናቸው። የ18ኛው ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ ዘውድ ድንገት ቤታቸው እንደምን ገብቶ እንዳይወጣ እንዳደረጉ፤ዘውዱንም ለ21 ዓመታት ደብቀው አቆይተው ወደ ታሪካዊ ሥፍራው ጨለቆት ቤተክርስቲያን እንዲደርስ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በኩል እንደምን እንዳስረከቡ ይናገራሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Sirak Asfaw (L), and PM Abiy Ahmed (R) Source: Courtesy of PMO
Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

